By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ወልቂጤ ከተማ ከሊጉ መሰረዙ ይፋ ሆኗል!!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችወልቂጤ ከተማ

ወልቂጤ ከተማ ከሊጉ መሰረዙ ይፋ ሆኗል!!

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 1 year ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች በወልቂጤ ከተማ

  1. ወልቂጤ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በነበረው የ2ኛ ሳምንት የእግርኳስ ጨዋታ ወደሜዳ ቀርቦ ስላለመጫወቱ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም
  2. በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 አንቀፅ 69 ተቁ 1(ሀ) መሰረት ወልቂጤ ከተማ በፎርፌ ተሸናፊ እንዲሆን
  3. ከመቻል ስፖርት ክለብ ጋር ሊያደርገው የነበረውን የIኛ ሳምንት ጨዋታ ጨምሮ ወልቂጤ ከተማ በውድድር አመቱ ወደሜዳ ባለመምጣቱ ፎርፌ የተሰጠበት ጨዋታ ለሁለተኛ ጊዜ በመሆኑ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 አንቀፅ 69 በንዑስ አንቀጽ 3 ተራ ቁጥር 14 መሰረት ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2017 ውድድር እንዲሰረዝ
  4. በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 አንቀፅ 69 በንዑስ አንቀጽ 3 ተራ ቁጥር 10(ለ) መሰረት የመቻል ክለብ ከወልቂጤ ከተማ ጋር ባደረገው የIኛ ሳምንት ግጥሚያ በፎርፌ የተመዘገበለት ውጤት እንዲሰረዝ
  5. በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 አንቀፅ 69 በንዑስ አንቀጽ 3 ተራ ቁጥር 10(ለ) መሰረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወልቂጤ ከተማ በሜዳ ላይ አለመገኘትን ተከትሎ በ2ኛ ሳምንት ሊያገኘው የነበረው የፎርፌ ውጤት እንዳይመዘገብ

የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

ሌሎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

  1. ዋንጫ ቱት(ኢትዮጵያ መድን ) የመታወቂያ ቁጥር ረቡዕ መስከረም 15 2017 ዓ.ም. ክለቡ ከአርባምንጭ ከተማ ጋር ባደረገው የ2ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+4 ኛ ደቂቃ ላይ ሆን ብሎ የተጋጣሚ ቡድንን ተጫዋች በክርን በመማታት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሠ) እና በተቁ 2 መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
  2. አማኑኤል ኤረቦ (ቅዱስ ጊዮርጊስ-ተጫዋች ክለቡ ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ባደረገው የ2ኛ ሳምንት እግር ኳስ ጨዋታ መለያውን ከፍ በማድረግ ከመለያው ስር በለበሰው ልብስ ላይ የነበረውን ሃይማኖታዊ መልእክት የሚያስተላልፍ ምስል ስለማሳየቱ ሪፖርት ተደርጎበታል። ስለሆነም በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 9 የተጫዋች መለያ በግጥሚያ ወቅት (ተቁ 4 እና 5) መሰረት ተጫዋቹ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺህ ብር/ እንዲሁም ክለቡ የገንዘብ ቅጣት ብር 10000 /አስር ሺህ ብር/ እንዲከፍሉ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
  3. ይገዙ ቦጋለ (ሲዳማ ቡና-ተጫዋች ክለቡ ከመቻል ጋር ባደረገው የ2ኛ ሳምንት እግር ኳስ ጨዋታ መለያውን ከፍ በማድረግ ከመለያው ስር በለበሰው ልብስ ላይ የነበረውን ሃይማኖታዊ መልእክት የሚያስተላልፍ ጽሁፍ ስለማሳየቱ ሪፖርት ተደርጎበታል። ስለሆነም በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 9 የተጫዋች መለያ በግጥሚያ ወቅት (ተቁ 4 እና 5) መሰረት ተጫዋቹ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺህ ብር/ እንዲሁም ክለቡ የገንዘብ ቅጣት ብር 10000 /አስር ሺህ ብር/ እንዲከፍሉ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

- ማሰታውቂያ -

 

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | አሊቶዎች በመስፍን ሙዜ ድንቅ ብቃት ታጅበው መቻልን ረተዋል
Next Article ፋሲል ከነማ እና ስሑል ሽረ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችሲዳማ ቡና

ያስር ሙገርዋ ወደ ሲዳማ ቡና አምርቷል !

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
Explained: What are Smart Glasses and How Do It Work?
የጨዋታ ዘገባ | ዋልያዎቹ እና ጥቋቁር ከዋክብቶቹ በአምበሎቻቸው ግቦች አቻ ተለያይተዋል
ኢትዮጵያ ቡና እና ጋቶች ፓኖም ሳይስማሙ ቀሩ።ቀጣይ ማረፊያው የት ይሆናል?
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ |ኢትዮጵያ ቡና ከ አርባምንጭ ከተማ |LIVESCORE|በቀጥታ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?