መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ኢንስትራክተር ዳንኤል ገ/ማርያም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቴክኒካል ዳይሬክተር ሆኖ ተመረጠ።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ኢንስትራክተር ዳንኤል ገ/ማርያም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቴክኒካል ዳይሬክተር ሆኖ ተመረጠ።

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ባለፉት ሳምንታት ሲያካሂድ የነበረውን የቴክኒክ ዳይሬክተርነት ፈተና አጠናቆ ውጤቱን ይፋ አድርጓል።

ፌዴሬሽኑ መመዘኛውን አሟልተዋል ያላቸውን አምስቱን ተወዳዳሪዎች የስራ ልምድ፣ ያላቸውን የአሰልጣኝነት ላይሰንስ፣ ያላቸው የትምህርት ደረጃ፣ የዕቅድና ኢንተርቪው ካየ በኋላ ኢንስትራክተር ዳንኤል ገ/ማሪያምን በ81 ነጥብ የፌዴሬሽኑ የቴክኒክ ዳይሬክተር እንዲሆን መርጦታል።

በውጤቱ መሠረት ዶ/ር ጌታቸው ቅናቴ 79.5፣አሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌ 77፣ አቶ ኩመራ በቀለ 72፣ አሰልጣኝ ታዬ ናኔቻ 71.5 እንዲሁም አቶ ፍሰሃ አገኘሁን 53.5 ውጤት ማግኘታቸውን ፌዴሬሽኑ አስታውቋል።

ፌዴሬሽኑ በቀጣይ ከአሸናፊው ከኢንስትራክተር ዳንኤል ገ/ማሪያም ጋር በደመወዝና በጥቅማ ጥቅም ጉዳይ ይደራደራል ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበርየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በኣትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለዋጭ ስህተት ሰርቷል የተባለውን ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

አሰልጣኝ ኤርሚያስ በቀለ እግርኳስ ፌዴሬሽኑን ከሰሰ…

አሰልጣኝ ኤርሚያስ በቀለ /ሮማሪዮ/ መብቴን ጥሷል ያለውን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንን በመደበኛ ፍርድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበርየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ብሄራዊ  ዳኞች ኮሚቴ ዳኞችን የለየ ውሳኔን አሳልፈዋል

ኢንተርናሽናል አርቢትር ባህሩ ተካን በማሰናበት ኢንተርናሽናል አርቢትር ቴዎድሮስ ምትኩን ባላየ ማለፉ አነጋጋሪ ሆኗል። ብሄራዊ...