By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ለገጣፎ ለገዳዲ “ሊግ ኩባንያ ራሱን እንደ ፌዴሬሽን እየቆጠረ ነው” ሲል ከሰሰ።
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ
አትሌቲክስ ዜናዎች
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ለገጣፎ ለገዳዲቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ለገጣፎ ለገዳዲ “ሊግ ኩባንያ ራሱን እንደ ፌዴሬሽን እየቆጠረ ነው” ሲል ከሰሰ።

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 10 months ago
Share
SHARE

 

ለገጣፎ ለገዳዲ ከወራጅ ቀጠና ለማምለጥ ራሱን ያጠናከረ ቢሆንም የሊግ ኩባንያው አዲስ የፈረሙትን ተጨዋቾች ማሰለፍ አትችሉሞ ማለቱ ቅሬታ አስነስቷል።

በተለይ ባለፈው ቅዳሜ በሊጉ 14ኛ ሳምንት መርሃግብር በሲዳማ ቡናጋ 2ለ0 በተሸነፉበት ጨዋታ 2ኛ ዙር ስላልተጀመረና የትኛውም ክለብ በተዘጋው የዝውውር መስኮት ያስፈረማቸውን ተጨዋቾች መጠቀም የሚችለው ከ16ኛው ሳምንት ጀምሮ ነው በሚል መከልከላቸው የለገጣፎ አመራሮችን አስቆጥቷል።

ክለቡ ከፌዴሬሽኑ ቲሴራ እስካላችሁ ድረስ መጫወት ትችላላችሁ የሚል ምላሽ ቢሰጠውም ሊግ ኩባንያው የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ የጨዋታው ዳኞች በጸጥታ ሃይሎች ታግዘው አዲስ የፈረሙት ተጨዋቾች እንዳይገቡ ማድረጉ ታውቋል። ከድሬዳዋ ጋር በተካሄደውም ጨዋታ ለገጣፎዎች መጠቀም የቻሉት በ12 ተጨዋቾች ብቻ መሆኑ ቅሬታ ፈጥሯል።

- ማሰታውቂያ -

ሊግ ኩባንያው ውድድሩ በብሄራዊ ቡድን ጨዋታ ምክንያት ለ20 ቀን እንደሚቋረጥ በመረዳት የዝውውር መስኮቱ አንደኛ ዙር ሳይጀመር እንዲከፈት ቢያደርግም የክለቦቹ ዕድልና መብትን ሳያከብር ያስፈረምናቸውን ተጨዋቾች አትጠቀሙ ማለቱ ተገቢ አይደለም ሲል ለገጣፎ ለገዳዲ ቅሬታውን አሰምቷል።

ክለቡ ዛሬ ለፌዴሬሽኑ ባስገባው ደብዳቤ ፌዴሬሽኑ ያስፈረምናቸውና ቲሴራ የሰጠንን ተጨዋቾች ስም ዝርዝር በአማርኛና በእንግሊዘኛ እንዲሰጠንና በ15ኛው ሳምንት ከመቻል ጋር የምናደርገው ጨዋታ ላይ መጠቀም እንድንችል ይደረግ ሲል አሳስቧል።

ክለቡ በአጽንኦት እንደገለጸው”የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ካምፓኒ ከተቋቋመበት ደንብና ዓላማ ውጪ ራሱን እንደፌዴሬሽኑ በመቁጠር ራሱን መዝጋቢ ራሱን አጽዳቂ ራሱን ፈራጅ አድርጎ የሚሰራበት ህጋዊ ያልሆነን ድርጊት ፌዴሬሽኑ እንደሚያስቆምና መብቱን እንደሚያስከብር በፌዴሬሽኑና በጽ/ቤቱ ሃላፊ ላይ እምነቱ አለን” ሲል ገልጿል።

“በፖሊስም ሆነ በአወዳዳሪ አካል ህጋዊ ተጨዋቾቼ እንዳይገቡ የተደረገበትን መንገድ በተመለከተ በህጋዊ አካሄድ እንደምንሄድ እየገለጽን የደረስንበትን ውሳኔ ለፌዴሬሽኑ በግልባጭ እናሳውቃለን” ሲል ጉዳዩ ህግ እንዲመለከተው እንደሚያደርጉም የክለቡ አመራሮች ዝተዋል።

የፌዴሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ባህሩ ጥላሁንና የሊግ ኩባንያው ዋና ስራአስኪያጅ አቶ ክፍሌ ሰይፉ ባለፈው ዓርብ በጉዳዩ ላይ ቢመክሩም ለውጥ አልተገኘም ቲሴራ የተሰጣቸውን ተጨዋቾች የመሰለፍ መብት ሊግ ኩባንያው እንዲያከብርም ፌዴሬሽኑ የሰጠው ማሳሰቢያ ተግባራዊ ሳይደረግም ቀርቷል። በእስካሁኑ የሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ለገጣፎ ለገዳዲ በ6 ነጥብና 24 የግብ ዕዳ 16ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። የተዛወሩት ተጨዋቾች እንዲገቡ አለመደረጉ በአሰልጣኝ ዘማርያም ወ/ጊዮርጊስ ቡድኑን የማትረፍ ጥረት ላይ ውሃ ማፍሰስ እንዳይሆንም ተሰግቷል።

ሊግ ኩባንያው በተዘጋው የዝውውር መስኮት የፈረሙ 21 ተጨዋቾች ከ16ኛው ሳምንት ጀምሮ ነው መሰለፍ የሚችሉም አለበለዚያ ውጤቱ ፎርፌ ይሆናል ብሎ ተጨዋቾችን ላስፈረሙትም ሆነ ላላስፈረሙት ክለቦች በደብዳቤ ማስጠንቀቁ ይታወሳል።

You Might Also Like

ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ

“ትልልቆቹን ክለቦች ጨምሮ ለሁሉም ክለቦች ከ48-68 ሺህ ብር ደጉመን እንደሻማ ቀልጠን ውድድሩን መርተናል አሁን ግንበዚህ መንገድ አይቀጥልም ” አቶ ደረጄ አረጋ / የአ/አ እግርኳስ ፌዴ.ፕሬዝዳንት/

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ኢንስትራክተር ዳንኤል ገ/ማርያም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቴክኒካል ዳይሬክተር ሆኖ ተመረጠ።
Next Article ጠንካራውን የአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያዊያኑ ዳኞች ይመሩታል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorizedየኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ

​የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 5ተኛ ሳምንት ውጤቶች እና የደረጃ ሰንጠረዥ 

hatricksport team By hatricksport team 7 years ago
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስፖርት ክለብ አዲስ ስራ አመራር ቦርድ ሾሟል!
በኮቪድ ክፉኛ የታመሰው የሲዳማ ቡናና የአዳማ ከተማ ጨዋታ ምሽት 1:00 ይካሄዳል
ፋሲል ከነማ ከተጫዋቹ ጋር ተለያይቷል !!
ሲዳማ ቡና እና ሰበታ ከተማ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?