መነሻ ገጽ አፍሪካ ጠንካራውን የአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያዊያኑ ዳኞች ይመሩታል
አፍሪካአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግካፍዜናዎች

ጠንካራውን የአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያዊያኑ ዳኞች ይመሩታል

አጋራ
አጋራ

በካፍ ሻምፒየንስ ሊግ የግብጹ አልአህሊና የደቡብ አፍሪካው ማማሎዲ ሰንዳውንስ ካይሮ ላይ የሚያደርጉት ጨዋታ በኢትዮጲያዊያን ዳኞች እንደሚመራ ታውቋል።

ካፍ ቅዳሜ ለሚካሄደው ለዚህ ትልቅ ጨዋታ የመሃል ዳኝነቱን ለአርቢትር በዓምላክ ተሰማ ሰጥቷል። ረዳት ዳኝነቱን ትግል ግዛውና ተመስገን ሳሙኤል ሲመሩት ለአራተኛነቱ ዳኝነት ቴዎድሮስ ምትኩ መመደቡ ካፍ አሳውቋል።

ኢትዮጵያዊው አጥቂ አቡበከር ናስር የማማሎዲ ሰንዳውንስ ተጨዋች ሲሆን ከጉዳቱ ባለማገገሙ መካፈል አለመካፈል አልተረጋገጠም።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...