By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ዲፓርትመንት ዳይሬክተር ለመቅጠር ባወጣው የስራ ማስታወቂያ መሠረት ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ ተወዳዳሪዎች
Share
Notification Show More
Latest News
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ዲፓርትመንት ዳይሬክተር ለመቅጠር ባወጣው የስራ ማስታወቂያ መሠረት ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ ተወዳዳሪዎች

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 10 months ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ዲፓርትመንት ዳይሬክተር ለመቅጠር ባወጣው የስራ ማስታወቂያ መሠረት መስፈርቱን ያሟሉ አምስት ተወዳዳሪዎች ባለፈው ሳምንት በጁፒተር ሆቴል ለውድድር የቀረበውን የአንድ ዓመት የእግር ኳስ ልማት እቅድ አዘጋጅተው ገለፃ ማድረጋቸው የሚታወስ ነው።

የፊፋ የቴክኒክ አማካሪ ዶሚኒክ ኒዮንዚማ በተገኙበት የተደረገውን ገለፃ ጨምሮ በስድስት የተለያዩ መመዘኛዎች (የስራ ልምድ ፣ የአሰልጣኝነት ላይሰንስ ፣ የትምህርት ዝግጁነት ፣ የእቅድ አዘገጃጀት ፣ የእቅድ አቀራረብና ጥያቄዎች የመመለስ ችሎታ እና ቃለ መጠይቅ) ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ ተወዳዳሪዎች ተለይተው ታውቀዋል። በዚህም መሠረት

1ኛ – (ተመራጭ) – አቶ ዳንኤል ገብረማርያም
2ኛ – (ተጠባባቂ) – ዶ/ር ጌታቸው ቂናጤ
3ኛ – (ተጠባባቂ) – አቶ ዮሐንስ ሳሕሌ ሆነዋል።

በውጤቱ መሠረት ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡት አቶ ዳንኤል ገብረማርያም በእግር ኳስ ሁለተኛ ዲግሪ ባለቤት ሲሆኑ የካፍ A ላይሰንስ ያላቸውና በተለያዩ ክለቦች የስራ ምልድ ያላቸው እንዲሁም በካፍ ኢንስትራክተርነት የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ላይ የሚገኙ ባለሙያ ናቸው።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

“ሁለቱ ጨዋታዎች በሜዳችን ቢሆኑ ኖሮ በትንሹ አራት ነጥብ ማግኘት የምንችልበት ነበር ።” “በግል በተፈጠረ ስህተት እንጂ እንደ ቡድን ተበልጠን አይደለን የተሸነፍነው ።” “ወጣት ተጫዋቾችን መልምለን “ሻዶው” ቡድን የመስራት ዕቅድ አለኝ ።” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ

አሰልጣኝ ገ/መድህን ሃይሌ የዋሊያዎቹ አለቃ ሆኖ ተሹሟል….

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን 15ተኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በዛሬዉ ዕለት ተካሂዷል !

ሉሲዎቹ በናይጀሪያ እንግልት እንደደረሰባቸዉ ተገልጿል !!

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለክላውድ አውት ኩባንያ የእንደራሴነት ሹመት ሰጠ……

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article በ44ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፕዮና ኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀች
Next Article ኢንስትራክተር ዳንኤል ገ/ማርያም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቴክኒካል ዳይሬክተር ሆኖ ተመረጠ።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ቃለመጠይቅዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግጅማ አባጅፋር

ሰይድ ሀብታሙ ስለ ወቅታዊ አቋሙ እና እግር ኳስ ህይወቱ ይናገራል።

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 4 years ago
“በዚህ ታሪካዊ ድል የቡድኑ አባል በመሆኔ የፈጠረብኝን ስሜት በቃላት ልገልፀው አልችልም”ሀይማኖት ወርቁ 
የጨዋታ ዘገባ | የአሰልጣኝ ደለለኝ ደቻሳ ወሳኝ ቅያሪ ወላይታ ድቻን ሶስት ነጥብ አስገኝታለች
የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ ውድድር የመጀመሪያ ድሉን አስመዘገበ
የጨዋታ ዘገባ | ሰበታ ከተማ ሀዋሳን በማሸነፍ ወሳኝ የሜዳ ሶስት ነጥብ አሳካ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?