By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቅዱስ ጊዮርጊስና ጸሃይ ባንክ በጋራ ለመስራት ተስማሙ….
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ቅዱስ ጊዮርጊስና ጸሃይ ባንክ በጋራ ለመስራት ተስማሙ….

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

 

” ብዙ ገንዘብ ሳናወጣ ዘንድሮም ሻምፒዮን
እንደምንሆን አረጋግጥላችኋለሁ”
አቶ ንዋይ በየነ
/የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ ጸሃፊ/

ራሱን በገቢ ለማጠናከር ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ ያለው ቅዱስ ጊዮርጊስ በአመት 5 ሚሊዮን ብር የሚያገኝበትን የስፖንሰርሺፕ ስምምነት ከጸሀይ ባንክ ጋር ተፈራረመ።


ሁለቱ ወገኖች በፈጸሙት ስምምነት መሰረት በየአመቱ አስር በመቶ የሚያድግ የ5 ሚሊዮን ብር ገቢ የሚያደርግ ሲሂን ለክለቡ የልምምድ ቦታ ልማትም ሆነ ግንባታ ባንኩ እስከ 40 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የረጅም ጊዘለ ብድር የሚያመቻች ይሆናል። በውሉ መሰረት ደጋፊዎች አካውንት ሲከፍቱ ከተከፈተው ሂሳብ ላይ ተቀናሽ ተደርጎ 10 ብር ለክለቡ ወዲያውኑ አስተዋጽኦ ያደርጋልም ተብሏል።

- ማሰታውቂያ -

በስምምነቱ መሰረት ክለቡም ደጋፊዎቹ የአባልነት ክፍያዎች በባንኩ በኩል እነረዲከፍቱ፣ ለተጨዋቾችና ሰራተኞች የደመወዝ ክፍያ በባንኩ በኩል ይደረጋል፣የክለቡ ቲሸርትና የስታዲየም መግቢያ መኪትና በባንኩ ቅርንጫፎች እንዲሸጥ እንደሚደረግና ሌሎች ጥቅሞች ይፈጸማሉ ተብሏል።

በዚህ መግለጫ ላይ የተገኙት የክለቡ የቦርድ ጸሃፊ አቶ ንዋይ በየነ ” ተፋላሚዎቻችን ግራ እስኪገባቸው ድረስ ጠንክረን በርካታ ገንዘብ ሳናወጣ ዘንድሪም ሻምፒዮን እንደምንሆን አረጋግጥላችኋለሁ” በማለት ተናግረዋል

የሁለቱ ወገኖች ስምምነትን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበር የቦርድ ፕሬዝዳንት አቶ አብነት ገ/መስቀልና የጸሃይ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ያሬድ መስፍን በፊርማቸው አጽንተውታል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article “ቅዱስ ጊዮርጊስን ሳይጠቅሙ እንጠቅማለን ብለው የሚያስቡ አንድም ነገር ለክለቡ ሳይሰሩ ስድባቸው ከምንም ነገር የበረታብን የፌስቡክ አርበኞች አሉ”አቶ ዳዊት ውብሸት /የቅ/ጊዮርጊስ የቦርድ አባል/
Next Article ሲዳማ ቡና 5 ታዳጊዎችን ወደ ዋናው ቡድን አሳድጓል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorizedየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 17ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ኘሮግራም

Mussie Girmay By Mussie Girmay 9 years ago
አልማዝ አያና በ5000ሜ ፍፃሜ ሶስተኛውን የብር ሜዳልያ ለሀገርዋ አስገኘች፤ለወርቅ ብጠበቅም ብር በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ
የትግራይ ከተማ ዋንጫ ቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተላሉ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ 22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
“ሱዳንን በማሸነፍ የቻን የአፍሪካ ዋንጫ የማለፍ ህልማችንን እናሳካለን” አስቻለው ታመነ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?