By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | የጌታነህ ከበደ ሁለት ግቦች ወልቂጤ ከተማን አሸናፊ አድርገዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችወልቂጤ ከተማየጨዋታ ዘገባኢትዮጵያ መድህንቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | የጌታነህ ከበደ ሁለት ግቦች ወልቂጤ ከተማን አሸናፊ አድርገዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 3 years ago
Share
SHARE

በ26ኛው ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻ ዕለት ጨዋታዎች ቀዳሚ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ ኢትዮጵያ መድኅንን በጌታነህ ከበደ ሁለት ግቦች 2 – 0 አሸንፏል ።

ኢትዮጵያ መድኅኖች በ25ኛው ሳምንት ከሀዋሳ ከተማ ነጥብ በተጋሩበት ጨዋታ ከነበረው የመጀመሪያ አሰላለፍ ሶስት ለውጦችን በማድረግ
ፀጋሰው ድማሙ ፣ አሚር ሙደሲር እና ሐቢብ ከማልን ቴዎድሮስ በቀለ ፣ ሀብታሙ ሸዋለም እና ኪቲካ ጀማን ተክተው ወደ ጨዋታው ገብተዋል ። ወልቂጤ ከተማም በበኩላቸው በድሬዳዋ ከተማ በተረቱበት ጨዋታ ላይ ከነበረው ምርጥ 11 ተመሳሳይ ሶስት ለውጦችን በማድረግ ጀማል ጣሰው ፣ ማቲያስ ወልደአረጋይ እና ኤፍሬም ዘካሪያስን በፋሪስ አሎው ፣ ብዙአየሁ ስይፉ እና አቡበከር ሳኒ ተክተው ጨዋታውን ጀምረዋል ።

በመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለጊዜ ወልቂጤ ከተማዎች በጥሩ አንዱ ሁለት ቅብብሎሽ ወደ ተጋጣሚያቸው የግብ ክልል ለመድረስ ሲጥሩ ኢትዮጵያ መድኅኖች በበኩላቸው በፈጣን እንቅስቃሴ የግብ ዕድሎችን ለመፍጠር ጥረቶችን ሲያደርጉ ተስተውሏል ።

- ማሰታውቂያ -

በመሀል ሜዳው ላይ ብልጫ ለመውሰድ በነበረው ጥረት የተሻሉ የነበሩት ሰራተኞቹ ከኢትዮጵያ መድኅን በተሻለ ወደ ተጋጣሚ የግብ ክልል ለመድረስም ችለዋል ።

በኢትዮጵያ መድኅን በኩልም በተለይም በሜዳው የግራ መስመር በኩል በፈጣን እንቅስቃሴ ዕድሎችን ለመፍጠር ያደረጓቸው ሙከራዎች ውጤታማ አልነበሩም ።

በ21ኛው ደቂቃ ላይ አቤል ነጋሽ ከሳጥን ውጪ ያደረገው ሙከራ በወልቂጤ ከተማ በኩል የተደረገ ቀዳሚ የግብ ሙከራ አጋጣሚ ነበር ።

በኢትዮጵያ መድኅን በኩልም ከደቂቃዎች በኋላ በሀቢብ ከማል ካደረጉት የቅጣት ምት ሙከራ ውጪ ፋሪስ አሎውን የፈተነ የግብ ዕድል ለመፍጠር አልቻሉም ።

በወልቂጤ ከተማዎች በብዛት በቀኝ መስመር በኩል ይደረጉ የነበሩ የማጥቃት እንቅስቃሴዎች በግብ ሙከራዎት የታጀቡ አልነበሩም ።

በ34ኛው ደቂቃ ላይ ቴዎድሮስ ሀሙ ከቆመ ኳስ ያሻገረውን ኳስ አቡበከር ኑሪ ለመያዝ ሞክሮ በሰአት አጠባበቅ ስህተት ጌታነህ ጋር የደረሰውን ኳስ አጥቂው በግንባር ገጭቶ ወደ ግብ ቢልከውም ለጥቂት ወደ ውጪ ወጥቶበታል ።

ወልቂጤ ከተማዎች ጨናቸውን አጠናክረው በቀጠሉበት ጊዜ ላዬ አቤል ነጋሽ በ37ኛው ደቂቃ የግብ ሙከራ አድርጎ አቡበከር ኑሪ ያደነበት ኳስ እና ከሶስት ደቂቃዎች በኋላ ጌታነህ ከበደ ከመስመር ያሻገረውን ኳስ አቡበከር ሳኒ ለአቤል ለማቀበል ሲሞክር ሀቢብ መሀመድ ያወጣው ኳስ ተጠቃሽ ናቸው ።

ተመስገን በጅሮንድ ከማዕዘን ያሻማውን ኳስ አቡበከር ሳኒ በግንባር ገጭቶ ወደ ግብ የላከውን ኳስ አብዱልከሪም ወርቂ በእጅ በመንካቱ የተሰጠውን የፍፁም ቅጣት ምት ጌታነህ ከበደ አስቆጥሮታል ።

በዚህም የመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ በወልቂጤ ከተማ የ1 – 0 መሪነት ተጠናቋል ።

በመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ደቂቃዎች ላይ ግብ ያስተናገዱት ኢትዮጵያ መድኅኖች ብልጫውን ወስደው በጀመሩት የሁለተኛው አጋማሽ የተሻለ የማጥቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ችለዋል ።

በ55ኛው ደቂቃ ላይ ሐቢብ ከማል በሳጥኑ የግራ አቅጣጫ ይዞ የገባውን ኳስ አስቆጠረው ተብሎ ሲጠበቅ ፈሪስ አሎው መልሶበታል ።

በ65ኛው ደቂቃ ላይም ሀቢብ ከማል ከፒተር ሳይመን ጋር በጥሩ አንድ ሁለት ቅብብል ይዞ የገባውን ኳስ በግቡ ትይዩ ለነበረው ብሩክ ሙሉጌታ የቀነሰውን ኳስ ብሩክ ሳያገኘው ቀርቷል ።

ነገር ግን በመልሶ ማጥቃት ለመንቀሳቀስ ሲጥሩ የነበሩት ወልቂጤ ከተማዎች በ70ኛው ደቂቃ ላይ 2ኛውን ግብ አስቆጥረዋል ። በድጋሚ በጌታነህ ከበደ ።

ከቀኝ መስመር በረጅም የተሻገረ ኳስ ያገኘውን ጌታነህ ከበደ ለራሱም ሆነ ለቡድኑ ሁለተኛውን ግብ አስቆጥሯል ።

ከግቡ መቆጠር በኋላም ኢትዮጵያ መድኅኖች ተጭነው ይጫወታሉ ተብሎ ቢጠበቅም በሁለት ግብ ልዩነት መሪ የሆኑት ወልቂጤ ከተማዎች ውጤቱን አስጠብቀው ለመውጣት የቻሉበት እንቅስቃሴ ለማድረግ ችለዋል ።

በቀጣዮቹ ደቂቃዎች ላይ በሁለቱም በኩል ጠንካራ የግብ ሙከራዎች ያልታዩበት ጨዋታ በወልቂጤ ከተማ የ2 – 0 አሸናፊነት ተጠናቋል ።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | በትናንትናው እለት በዝናብ ምክንያት የተቋረጠው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ኢትዮጵያ ቡና ሀድያ ሆሳዕናን ረቷል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ክልሎች ሻምፒዮናዜናዎች

የኢትዮጵያ ክለቦች ሻንፒዮና በአዳማ ከተማ እሁድ ሐምሌ 14/2011ዓ.ም ይጀመራል፡፡

hatricksport team By hatricksport team 7 years ago
መከላከያ ፍቅረየሱስ ተክለብርሃንን አስፈረመ
ዝውውር | ቢኒያም ሀብታሙ (ኦሼ) ለፋሲል ከተማ ፈረመ
የጨዋታ ዘገባ | አዲስአበባ ከተማ ከወራጅ ቀጠናዉ ፈቀቅ ያለበትን ድል አስመዝግቧል !!
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ድል ሲቀናቸው መቐለ 70 እንደርታዎች መሪ መሆን የሚችሉበትን እድል አባክነዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?