By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | በትናንትናው እለት በዝናብ ምክንያት የተቋረጠው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችሲዳማ ቡናየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | በትናንትናው እለት በዝናብ ምክንያት የተቋረጠው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

በትላንትናዉ እለት በዝናብ ምክንያት ከእረፍት መልስ ሳይደረግ የተቋረጠዉ የሲዳማ ቡና እና የወላይታ ዲቻ ጨዋታ በዛሬዉ እለት ተካሂዶ ያለ ጎል ተጠናቋል።

ገና ጨዋታው መካሄድ ከመጀመሩ ዝናብ በመዝነቡ የተነሳ ሁለቱም ቡድኖች በዝናብ ታጅበዉ ጨዋታቸዉን ለማካሄድ የተገደዱ ሲሆን እንዲሁም ጨዋታው በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታዲየም ከወትሮዉ በበለጠ መልኩ በበርካታ ደጋፊዎች የተሞላ ነበር።

በጨዋታዉ ላይ የሁለቱም ክለቦች እንቅሰቃሴ የተሻለ የነበረ ሲሆን ገና ከጅምሩ ወላይታ ዲቻዎች ለጎል የቀረበ ኳስ በአበባየዉ አጂሶ በኩል በመሞከር ቀዳሚዎቹ ነበሩ።

- ማሰታውቂያ -

በሜዳዉ ላይ እየጣለ በነበረዉ ዝናብ ምክንያት ሁለቱም ክለቦች እንደ ልባቸዉ ኳስን አንሸራሽረዉ ለመጫወት ሲቸገሩ ነበር።

በሲዳማ ቡናዎች በኩል ፊሊፕ አጃህ ከርቀት ሞክሮ የወላይታ ዲቻዎቹ ግብ ጠባቂ የመለሰበት ኳስ በሲዳማዎቹ በኩል የመጀመሪያቸዉ ሙከራ ሆኖ ተመዝግቧል።

ከእዛ በኋላ ሁለቱም ክለቦች ተጭነዉ መጫወትን የሞከሩ ሲሆን ተደጋጋሚ ለጎል የቀረቡ ሙከራዎችን ማድረግ ቢችሉም በዝናቡ ምክንያት ኳሷን እንደ ልባቸዉ መጫወት ሳይችሉ የመጀመሪያው አጋማሽ ያለ ጎል 0-0 በሆነ ዉጤት ተጠናቆ ወደ መልበሻ ክፍል አምርተዋል።

በእረፍት ሰአት ላይ የእለቱ ዳኞች ሜዳዉ በጣለዉ ዝናብ ምክንያት ጨዋታዉን ማስቀጠል እንደሚችል እና እንደማይችል ለማረጋገጥ በሜዳዉ ዉስጥ ኳስ እያነጠሩ ምልከታ ካደረጉ በኋላ ሜዳዉ ጨዋታዉን ለማስቀጠል ብቁ አለመሆኑን አረጋግጠዉ ቀሪዉ የ45 ደቂቃ ጨዋታ በይደር ለዛሬ 7:00 ሰአት ተላልፏል።

ከእረፍት መልስ በትላንትናው እለት ሳይካሄድ የቀረዉ ቀሪው 45 ደቂቃ ጨዋታ ዛሬ ቀጥሎ መካሄድ ጀምሯል።

ከትላንትናዉ ቀጥሎ የተደረገዉ የዛሬዉ ጨዋታ በእንቅስቃሴ ረገድ ከትላንቱ ይልቅ ደካማ እንቅስቃሴ በሁለቱም ክለቦች በኩል ሲስተዋል የነበረ ሲሆን በአንፃሩ የመጀመሪያዎቹን ደቂቃዎች ለጎል የቀረበ ሙከራ በማድረግ ረገድ ወላይታ ዲቻዎች በአንፃሩ የተሻሉ ነበር።

እንዲሁም የመጨረሻዎቹን ደቂቃዎች ሲዳማ ቡናዎች የተሻሉ በመሆን ተጭነዉ ወደፊት አዘንብለዉ መጫወት የጀመሩ ሲሆን ለጎል የቀረበ ኳስ ደጋግመዉ መሞከር ቢችሉም ጎል ሳይቆጠር ቀርቶ የእለቱ ጨዋታ እንቅስቃሴዉ ከትላንትናዉ ያነሰ ሆኖ ጨዋታው ያለ ጎል 0-0 በሆነ በእኩል ዉጤት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ሽርፍራፊ ሰከንዶች በተቆጠረበት ጎል ከመቻል ጋር በአቻ ዉጤት ጨዋታዉን አጠናቋል።
Next Article የጨዋታ ዘገባ | የጌታነህ ከበደ ሁለት ግቦች ወልቂጤ ከተማን አሸናፊ አድርገዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀዲያ ሆሳዕናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎች

ሀድያ ሆሳዕና የአማካዩን ዉል አራዝሟል !!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 5 years ago
ባህርዳር ከተማ ተጨማሪ ሁለት ተጨዋቾች አስፈረመ
EPL | Recap week Four:
የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ በድል ጎዳና ቀጥለዋል !!
የድሬዳዋ ከተማ ተጨዋቾች በወባ በሽታ ተጠቅተዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?