መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ለስልጠና ወደ ሞሮኮ ያቀናሉ
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ለስልጠና ወደ ሞሮኮ ያቀናሉ

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ እና የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር የሆኑት አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ የካፍ ኤሊት ኢንሰትራክተሮች ለሚሳተፉበት ስልጠና ወደ ሞሮኮ ራባት ሰኞ የካቲት 9/2012ዓ.ም ያመራሉ፡፡ በስልጠናው የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተሮች የሚሳተፉ ሲሆን የአፍሪካ እግር ኳስን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማምጣት የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተሮች ድርሻ ምን መሆን መቻል አለበት በሚሉ እና በቀጣይ በሚደረጉ ተግባራቶች ላይ ያተኮረ ነው፡፡
ከዚህ ስልጠና ቀደም ብሎ የካፍ አባል ሀገራት ቴክኒካል ዳይሬክተሮች ስልጠና ካሳለፍነው ቅዳሜ ጀምሮ በመካሄድ ላይ ይገኛል፤ ኢትዮጵያም በኢንስትራክተር መኮንን ኩሩ ተወክላለች፡፡ ይህ ስልጠና ከየካቲት 07/2012 እሰከ 09/2012 በሞሮኮ ራባት በመሰጠጥ ላይ ይገኛል፡፡
ከቴክኒካል ዳይሬክተሮች ስልጠና የሚቀጥለው የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተሮች ስልጠና ከየካቲት 10 ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ካፍ በላከው ደብዳቤ አሳውቋል፡፡

Via -EFF

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...