By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና አሰልጣኙ እና የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኙን ከኃላፊነታቸው አገደ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና አሰልጣኙ እና የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኙን ከኃላፊነታቸው አገደ

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ለ15 ጊዜ ሻምፒዮን በመሆን ገናና የሆነው ቅዱስ ጊዮርጊስ በዘንድሮው የውድድር ዓመት ደከም ብሎ ታይቷል።

ቡድኑ በ23ኛው ሳምንት የሊጉ ጨዋታም በትናንትናው ዕለት ሀዋሳ ከተማን ገጥሞ 2 – 1 በመሸነፍ የውድድር አመቱ ስድስተኛ ሽንፈቱን አስተናግዷል።

የክለቡ ቦርድ አመራር በዛሬው ዕለት ባደረገው ስብሰባም ዋና አሰልጣኙ ዘሪሁን ሸንገታን እና የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኙን ውብሸት ደሳለኝን በጊዜያዊነት ከስራቸው ማገዱን ይፋ አድርጓል።

በዚህም ምክትል አሰልጣኙ ደረጄ ተስፋዬ በጊዜያዊነት ቡድኑን እንዲመሩ የተሾሙ ሲሆን የወጣት ቡድኑ አሰልጣኝ ሳምሶን ሙሉጌታ በምክትል አሰልጣኝነት ተሹመዋል።

- ማሰታውቂያ -

ቅዱስ ጊዮርጊስ በ24ኛው ሳምንት መርሐግብር በመጪው አርብ ከኢትዮጵያ መድኅን ጋር ጨዋታውን ያደርጋል።

በ23 ጨዋታዎች 39 ነጥቦችን የሰበሰበው ቡድኑ በደረጃ ሰንጠረዡ 4ኛ ላይ ተቀምጧል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article መቻል በምንይሉ ወንድሙ ሀትሪክ ታግዞ ወልቂጤ ከተማን ሲረታ ፤ ሀዋሳ ከተማም ቅዱስ ጊዮርጊስን ማሸነፍ ችሏል !!
Next Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ሶስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንዜናዎችLIVESCOREAFCON Qዋልያዎቹ

የ2019 አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ | ኢትዮጵያ ከ ጋና በቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተሉ

hatricksport team By hatricksport team 7 years ago
Hatiriki qara qara | 17kki lamala qara qara hajubba
ታላቁ ደርቢ ያለ ግብ ሲጠናቀቅ አሊቶዎቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ድል ቀንቷቸዋል
ትግራይ ዋንጫ |ሲዳማ ቡና ከሰሎዳ ዓድዋ ጋር ነጥብ ተጋርተዋል
እግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ለወኪሎች ውል ማደሻ ክፈሉ ያለውን ትዕዛዙን ለጊዜው አራዝሟል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?