መነሻ ገጽ Uncategorized ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ
Uncategorized

ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ 42ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ዛሬ በአዳማ ከተማ አካሂዷል።

በጉባኤው 12 ዋና ዋና አጀንዳዎች ተነስተው ውይይት ተደርጎባቸዋል።

የ2016 የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦም ምክክር ተደርጎበታል።

በጉባኤው የፋይናንስ እና ኦዲት ሪፖርት ተመርምሮ ፀድቋል።

የቀጣይ አራት አመታት ስትራቴጂካዊ እቅድ መፅደቁም ተገልጿል።

የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴን ለቀጣዮቹ አራት አመታት ለመምራት ብቸኛ እጩ ሆነው የቀረቡት የቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስ የኮሚቴው ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል።

ዶክተር አሸብር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን በፕሬዚዳንትነት መምራታቸው ይታወሳል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...