ባህርዳር ከተማ አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸውን መቅጠሩን ተከትሎ በቀጣዩ አመት በከፍተኛ ሊጉ ጠንካራ ተሳተፎ ለ ይጠቅሙኛል ብሎ ያመነባቸውን ተጫዋቾችን እያስፈረመ መቆየቱ ይታወቃል ፡፡
ዛሬ ደሞ 2ተጫዋቾች ያስፈረመ ሲሆን ከወልዋሎ አዲግራት የአጥቂ መስመር ተጫዋቹን እንዳለ ከበደ ሲያስፈረም ከለገጣፎ የመስመር ተከላካዩን ዮናስ በርታን አስፈርሟል፡፡ ከኢትዮጵያ ቡና ደግሞ የመስመር ተመላላሹን ሳለአምላክ ተገኝን ለማስፈረም ከጫፍ ደረሷል ፡፡
አስተያየት ይስጡ