መነሻ ገጽ መቐለ ከተማ አዲስ የተመሰረተው የትግራይ አሰልጣኞች ማህበር የጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ!
መቐለ ከተማዜናዎች

አዲስ የተመሰረተው የትግራይ አሰልጣኞች ማህበር የጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ!

አጋራ
አጋራ

 

የትግራይ አሰልጣኞች ማህበር ትናንት ከጠዋቱ 4 ሰዓት ጀምሮ በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ ማህበሩ በይፋ ህጋዊ አውቅና አግኝቶ ወደ ስራ አንደተሰማራ ገልፀዋል።

በተጨማሪ የማህበሩ ሊቀ መንበር አቶ ዳንኤል ተስፋይ ማህበሩ ከተመሰረተ የተወሰኑ ጊዜዎች አንደተቆጠሩ ሆኖም ግን በይፋ ወደ ስራ መግባታችን ለህዝቡ ለሌሎች ሚድያዎች ለማሳወቅ ጋዜጣዊ መግለጫው አንደተዘጋጀ፣ከዚህ በፊት በክልሉ አንደዚህ አይነት ማህበሮች ተመስርተው አንደነበር ሆኖም ግን በብዙ ምክንያቶች የታሰበላቸው ግብ ሳይመቱ አንደፈረሱ ና አሁን የተመሰረተው ማህበር ተመሳሳይ እጣ ፈንታ አንዳይገጥመው ጥናት የተደረገለት ራእይ ይዘው አንደተነሱ ገልጸዋል።በተጨማሪ አቶ ሚኪኤለ የማህበሩ ዋና ራእይ የክልሉና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ማሳደግ አንደሆነና፣ለራእዩ መሳካትም አሰልጣኞች ያላቸው ድርሻ ከፍተኛ ስለሆነ ማህበሩን በማቋቋም በማህበሩ ስር ሚገኙ አሰልጣኞች ዘመኑ የደረሰበት ስልጠና አንዲያገኙ ለማድረግ አንደሚሰሩ ገልጸዋል።

ማህበሩ በክልሉ ነባር ተጨዋቾች መሪነት አንደተመሰረተና የክልሉ አሰልጣኞች ከኢትዮጵያ አግር ኳስ ፌዴሬሽን ከክልሉ ሊያገኙት ሚገባ የተሻሻሉ ስልጠናዎች በግዜ አንዲያገኙ ማድረግ አንደሆነና ከጀማሪ አሰልጣኝ አስከ ከፍተኛው ኢንስትራክተር በማህበሩ አንደተመዘገቡ ማህበሩ አንዲመሰረት ከተባበሩት መሃከል የሆኑት የክልሉ የቀድሞው ተጨዋች ሚኪኤለ አምሀ አስታውቀዋል።

ጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተገኙት የማህበሩ የውደባ ኃላፊ አቶ ግርማይ ምሩጽ ማህበሩ 33 አሰልጣኞች ሆነው አንደመሰረቱት አሁን 66 አባሎች አንዳሉት ገልጸዋል።

በመጨረሻም ማህበሩ እሁድ መስከረም 25 በሚላኖ ሆቴል የማህበሩ አባላትና ተጋባዥ አንግዶች በተገኙበት አንደሚያካሂዱ አስታውቀዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...