መነሻ ገጽ Uncategorized አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከተማ ተለያዩ
Uncategorized

አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከተማ ተለያዩ

አጋራ
አጋራ

አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከተማ ተለያዩ የፋሲል ከተማ ክለብን ለፕሪሚየር ሊግ ያበቃውና ዘንድሮም ጠንካራ ተፎካካሪ እንዲሆን ያደረገው አሰልጣኝ ዘማሪያም ወልደ ጊዮርጊስ ክለቡ ትናንት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ 3-1 ሽንፈትን ካስተናገደ በኃሏ ከክለቡ ጋር መለያየቱን አሳውቋል፡፡ አሰልጣኝ ዘማሪያም ከክለቡ ጋር ለመለያየቱ የጤና ችግርን በምክንያትነት የጠቀሰ ሲሆን ቡድኑ በቀጣይነት በሚደረጉት ጨዋታዎች ጥሩ ውጤት እንዲገጥመውም ተመኝቷል፡፡ አሰልጣኙ ዘንድሮ ህመም ላይ ሆኖ ቡድኑን ያሰለጠነ ሲሆን በሁለት ቀናት ውስጥ ለዳግም ህክምና ወደ ባንኮክ እንደሚጓዝም ተነግሯል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...