የ27 ዓመቱ ጋናዊው ከዚህ በፊት ወደ ግብፅ አቅንቶ ዘንድሮ ኢትዮጵያዊ ኡመዱ ኦካሪ ለፈረመበት ሰሙሃ እግር ኳስ ክልብ መጫዎቱ ይታዎሰል። ለአሻንቲ ኮቶኮ ጥሩ የእግር ኳስ ጊዜውን በጋና ታዋቂው ክለብ አሳልፏል።
አዞዎቹ ያስፈረሙት ባንሲ ፣ ማሳላች ባባ አዳም፣አብዱል ላቲፍ ሙሃመድ ፤ ማይክል አኩፉ፣ ኬኔዲ አሻይ ፣ ማይክል አናን ተከትሎ ስደስተኛው ወደ ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ የመጣ ጋናዊ ተጨዋች ሆኗል።
አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ቡድኑን ከተረከቡ በኃላ 3 የሀገር ውስጥ ተጫዋቾችን እና 1 ጋናዊ ማስፈረም ችለዋል፡፡
source -ghanasoccernet
አስተያየት ይስጡ