መነሻ ገጽ Uncategorized ሽመክት ጉግሳ የውበቱ ኣባተ ሁለተኛ ፈራሚ ሆኗል
Uncategorized

ሽመክት ጉግሳ የውበቱ ኣባተ ሁለተኛ ፈራሚ ሆኗል

አጋራ
አጋራ

ውበቱ ኣባተን በኣሰልጣኝነት ከቆጠሩ በኃላ በጥሩ መነቃቃት ሚገኙት ፋሲሎች የደደቢቱን ሽመክት ጉግሳን በሁለት ዓመት ውል ማስፈረም ችለዋል።የቀድሞው የሃዋሳ እና የወላይታ ድቻ ኣማካይ ሽመክት ከመስመር እየተነሳ የሚያደርጋቸው የማጥቃት እንቅስቃሴዎች ለተቃራኒ ቡድን ፈታኝ ናቸው።

ደደቢትን በ2006 ዓ/ም የተቀላቀለው ሽመክት ኣምስት ዓመታትን ከሰማያውዮቹ ጋር ማሳለፍ ችሏል፤ከቡድኑ ጋርም የኣፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ላይ መጫወት የቻለ ሲሆን በተጠናቀቀው የውድድር ዓመትም በግሉ ጥሩ ግዜ ማሳለፍ ችሏል።በተመሳሳይ ዜና ፋሲል ከተማ የግራ መስመር ተከላካዩን ኣምሳሉ ጥላሁንን ውል ለሁለት ዓመት ማራዘሙን ኣሳውቅዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
Uncategorized

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመቶ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገለት

ዛሬ አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፓርት ማህበር ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የተለያዩ አካላትን...

Uncategorized

ለዋልያዎቹ መጫወትን የሚመኘው የሴሪ ኣው ክለብ ተጫዋች ማነው ?

የጣሊያን ሴሪ ኣው ክለብ ቶሪኖ ንብረት ስለሆነው አስደናቂው የአጥቂ አማካይ ተጫዋች እንንገራችሁ።...

Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

  በዛሬው ዕለት ግብ ጠባቂ በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት ኢትዮጵያ ቡናማዎች ዘካሪያስ...