መነሻ ገጽ ወልቂጤ ከተማ ያሬድ ከበደ ወደ ወልቂጤ አቅንቷል
ወልቂጤ ከተማዜናዎች

ያሬድ ከበደ ወደ ወልቂጤ አቅንቷል

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጲያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለትግራይ ክልል ክለቦች ተጨዋቾች የሰጠው የዝውውር ቀነ ገደብ ሊጠናቅቅ ሰአታት በቀረበት በአሁኑ ወቅት የመቀለ 70 እንደርታው ያሬድ ከበደ ወደ ወልቂጤ ከተማ ማቅናተ ታውቋል።

ተጨዋቹ በበርካታ ክለቦች ቢፈለግም ሳይሳካ
ቀርቶ የተጨዋቹ ቆይታ የደግአረገ ይግዛው ወልቂጤ ከተማ ሆኗል። በዚሁ ቀነ ገደብ ለመጠቀም ዮናስ አላባም ወድ ሀዲያ ሆሳዕና ለመዛወር ከጫፍ መድረሱ ታውቋል።
ፌዴሬሽኑ ካላራዘመው በስተቀር ልዩ የዝውውር መስኮቱ ዛሬ 11 ሰዓት ላይ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...