የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ዙር ውድድር በሀዋሳ ከተማ እንደሚደረግ የውድድር ዳይሬክቶሬት አሳውቋል።
አንደኛውን ዙር በአዲስ አበባ ከተማ አበበ ቢቂላ ስታድየም ላይ ሲያደርግ የቆየው ሊጉ ሁለተኛውን ዙር የካቲት 29 እንደሚጀምርም ተያይዞ ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሶስት ቀሪ ጨዋታዎች እያሉት በ28 ነጥቦች በመምራት ላይ ይገኛል።

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ዙር ውድድር በሀዋሳ ከተማ እንደሚደረግ የውድድር ዳይሬክቶሬት አሳውቋል።
አንደኛውን ዙር በአዲስ አበባ ከተማ አበበ ቢቂላ ስታድየም ላይ ሲያደርግ የቆየው ሊጉ ሁለተኛውን ዙር የካቲት 29 እንደሚጀምርም ተያይዞ ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሶስት ቀሪ ጨዋታዎች እያሉት በ28 ነጥቦች በመምራት ላይ ይገኛል።

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!


Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account
