By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ወላይታ ድቻ አሰልጣኝ እና ስራ አስኪያጁን አሰናበተ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችወላይታ ድቻ

ወላይታ ድቻ አሰልጣኝ እና ስራ አስኪያጁን አሰናበተ

hatricksport team
hatricksport team 4 months ago
Share
SHARE

ካደረጋቸው አራት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ሁሉንም በሽንፈት የጨረሱት የጦና ንቦቹ አሰልጣኙን እና ስራ አስኪያጁን ከሀላፊነት አንስቷል።

በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እስከ አሁን ያደረጓቸውን አራት ጨዋታዎች ማሸነፍ የተሳናቸው የወላይታ ድቻዎች የቦርድ አመራሩ በዛሬው ዕለት ማምሻውን ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በዚህም መሠረት ሀትሪክ ስፖርት በደረሳት መረጃ መሠረት ክለቡን ለሁለተኛ ጊዜ የማሰልጠን ዕድልን ያገኙት የቀድሞው የደቡብ ፓሊስ ፣ ወልቂጤ ከተማ እና መቻል አሰልጣኝ የነበሩት የክለቡ አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ከሀላፊነት ሲነሱ የክለቡ ስራ አስኪያጅ በመሆን በመሐል ለቀው በድጋሚ ከዓመታት በፊት የተመለሱት እና ለረጅም ጊዜያት በሀላፊነት ያገለገሉት አቶ አሰፋ ሆሲሶ በተመሳሳይ ከመንበራቸው ተነስተዋል።

አሰልጣኙ እና ስራ አስኪያጁን ማምሻውን ያነሳው ወላይታ ድቻ በጊዜያዊነት ረዳት አሰልጣኙ ቴዎድሮስ ቀነኒን ሲሾም አቶ ምትኩ ሐይሌ ደግሞ በጊዜያዊነት ከዚህ ቀደም የመሩትን የስራ አስኪያጅነት ቦታ ተረክበዋል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article ሪፖርት | ንግድ ባንክ እና መቻል ባለ ድል ሆነዋል
Next Article ኢትዮጵያ ቡና ፍሬዘር ካሳ እና ናትናኤል ናሴሮ ቅጣት ተጣለባቸው

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችስሁል ሽረሀትሪክ ትግርኛ

ሀትሪክ ትግርኛ | ዓበይቲ ፍፃመታት 11 ሰሙን ግጥም ፕሪምየር ሊግ ኢትዮጵያ

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 6 years ago
ግርማ ዲሳሳ አንድ ጨዋታ ሲቀጣ መቻል ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሲዳማ ቡና እያንዳዳቸው አምስት ሺ ብር ተቀጥተዋል።
ጅማ አባጅፋር የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ሲያስፈርም የአራት ነባር የተጫዋቾቹን ዉልም አድሷል!!
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህርዳር ከተማ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
በ 12ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ኢትዮጵያ ቡና ፍፃሜውን ተቀላቅሏል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?