By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢትዮጵያ ቡና ፍሬዘር ካሳ እና ናትናኤል ናሴሮ ቅጣት ተጣለባቸው
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ኢትዮጵያ ቡና ፍሬዘር ካሳ እና ናትናኤል ናሴሮ ቅጣት ተጣለባቸው

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 4 months ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

  1. ናትናኤል ናሴሮ(ወላይታ ድቻ) እሁድ ጥቅምት 23 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ሲዳማ ቡና ጋር ባደረገው የ4ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 4 ኛ ደቂቃ ላይየተጋጣሚን ተጫዋች በመማታት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሠ) እና በተቁ 2 መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3ዐዐዐ /ሶስት ሺህ/ እንዲከፍል የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
  2. ብሩክ አማኑኤል(ፋሲል ከነማ) እሁድ ጥቅምት 23 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ምድረ ገነት ሽረ ጋር ባደረገው የ4ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 83 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
  3. ቢኒያም ላንቃሞ (ምድረ ገነት ሽረ ) እሁድ ጥቅምት 23 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ፋሲል ከነማ ጋር ባደረገው የ4ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+4 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስንስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
  4. ፍሬዘር ካሳ (መቐለ 70 እንደርታ)  ሰኞ ጥቅምት 24 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ሃዋሳ ከተማ ጋር ባደረገው የ4ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 82 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
  5. በረከት ሳሙኤል (ሃዋሳ ከተማ)  ሰኞ ጥቅምት 24 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ መቐለ 70 እንደርታ ጋር ባደረገው የ4ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+4 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
  6. አሸናፊ ፊዳ (አርባምንጭ ከተማ) ማከሰኞ ጥቅምት 25 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ አዳማ ከተማ ጋር ባደረገው የ4ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 4ዐ ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
  7. ኢትዮ ኤሌትሪክ ክለቡ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ4 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የኢትዮ ኤሌትሪክ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
  • ሄኖክ ገብረህይወት
    በረከት ወልደዮሐንስ
    አሸብር ተስፋዬ
    ሀሰን ሁሴን
    ያሬድ የማነ
    በፍቃዱ አስረስኸኝበተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት
    ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

8. ፋሲል ከነማ ክለቡ ከምድረ ገነት ሽረ ጋር ባደረገው የ4 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የፋሲል ከነማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  • ቃልኪዳን ዘላለም
    ምኞት ደበበ
    ሞይስ ፓዋቲ
    ብሩክ አማኑኤል
    ብሩክ ኣማኑኤል
    አምሳሉ ጥላሁን

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት
ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

- ማሰታውቂያ -

 

9. ሃዋሳ ከተማ ክለቡ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ባደረገው የ4 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የሃዋሳ ከተማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
ሰለሞን ወዴሳ
ሺመልስ በቀለ
በረከት ሳሙኤል
ፈቃደስላሴ ደሳለኝ
በረከት ሳሙኤል

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5ዐዐዐ /አምስት ሺ /እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

 

10. መቐለ 70 እንደርታ ክለቡ ከሃዋሳ ከተማ ጋር ባደረገው የ4 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የመቐለ 70 እንደርታ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  • አብርሀም ጌታቸው
    አሰጋኸኝ ጴጥሮስ
    ፍሬዘር ካሳ 2*
    ጊት ጋትኩት

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5ዐዐዐ /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

11. ኢትዮጵያ ቡና ክለቡ ከኢትዮ ኤሌትሪክ ጋር በነበረው የ4ኛ ሳምንት ጨዋታ የክለቡ ደጋፊዎች ከጨዋታው ፍፃሜ በኃላ የክለባቸው አሰልጣኙ ለኢንተርቪው
ወደሜዳው ጠርዝ ሲሄድ የውሃ ኮዳ በተደጋጋሚ በመወርወር ጥቃት የማድረስ ሙከራ ስለማድረጋቸው ሪፖርት ቀርቦበታል፡፡ በመሆኑም የክለቡ ደጋፊዎች በዕለቱ ለፈፀሙት ከለቡ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 3(ሀ) ብር 25000/ ሃያ አምሰት ሺህ/ እንዲከፍል ወስኗል።

12. ፍሬዘር ካሳ (መቐለ 70 እንደርታ)  ክለቡ ከሀዋሳ ከተማ ጋር በነበረው የ4ኛ ሳምንት ግጥሚያ በሁለተኛ ቢጫ ካርድ እንዲወጣ ከተደረገ በኋላ የእለቱን ዋና ዳኛ አጸያፊ ስድብ ስለመሳደቡ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ከላይ በተራ ቁጥር 4 ላይ ከተላለፈበት ቅጣት በተጨማሪ ለፈጸመው ሁለተኛው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 1 መሠረት 3/ሶስት ጨዋታ እንዲታገድና ብር 3
000 /ሶስት ሺህ / እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ወላይታ ድቻ አሰልጣኝ እና ስራ አስኪያጁን አሰናበተ
Next Article ቅዱስ ጊዮርጊስ ያደረገው የአመራሮች ሞርጫ በፍርድ ቤት ታገደ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችፋሲል ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

አሰልጣኝ ስዮም ከበደ በዛሬው ጨዋታ ቡድናቸውን አይመሩም!

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 5 years ago
የመስመር አጥቂ ወደ ሊጉ ተመልሷል
የደደቢት ተጨዋቾች ልምምድ አቋርጠዋል
ሩቅ አላሚው አሰልጣኝ “አሁን ወደምገኝበት ሙያ የመጣሁት በአቋራጭ ሳይሆን ብዙ ዋጋ ከፍዬ ነው” ፋሲል ተካልኝ (አዳማ ከተማ)
“በዚህ ሰአት የብሄራዊ ቡድን ሃላፊነቱን አገኛለሁ ብዬ ባልጠብቅም የባህርዳር ከተማ ስኬቴ እንዳስመረጠኝ አምናለሁ” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው /ባህርዳር ከተማ/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?