By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቅዱስ ጊዮርጊስ ያደረገው የአመራሮች ሞርጫ በፍርድ ቤት ታገደ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ያደረገው የአመራሮች ሞርጫ በፍርድ ቤት ታገደ

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 4 months ago
Share
SHARE

ለቀጣዮቹ አምስት አመታት ቅዱስ ጊዮርጊስን በቦርድ አመራርነት እንዲመሩ በቅርቡ የተመረጡ ግለሰቦች ጉዳይ ወደ ፍርድ ቤት አሞርቷል።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ውስጥ በግንባር ቀደምትነት ከፊት ስሙ የሚጠራው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከቅርብ አመታት ወዲህ በክለቡ ውስጥ የተለያዩ ችግሮች እየተስተዋሉ መቆየታቸው የሚታወስ ሲሆን ከእነኚህም ዋነኛው በየአምስት አመቱ ምርጫ የሚደረግበት የቦርድ አመራሮች ምርጫ ይጠቀሳለ። በአቶ አብነት ገብረመስቀል የሚመራው የክለቡ ቦርድ ምርጫ ማድረግ ከነበረበት ወቅት ከሰባት አመታቶች በላይ ጊዜውን ቢጨርስም እየመራ ቆይቶ  ከሳምንታት በፊት ጥቅምት 16 በቀድሞው ግሎባል በአሁኑ ኢትዮጵያ ሆቴል ላይ ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ሁለት መልኮች በነበሩት እና አጨቃጫቂ ጉዳዮች በዕለቱ ቢነሳም በክለቡ ደንብ መሠረት ምርጫ መደረግ አለበት በሚል አቶ አብነት ገብረመስቀል በቦታው በድጋሚ የቦርድ ሰብሳቢ በማድረግ አቶ ንዋይ በየነ እና ሚሊዮን በየነን ከነበራቹ ቀሪዎቹ አምስት አዲስ አመራሮችን በመምረጥ መቋጨቱ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ የክለቡ አንዳንድ ደጋፊዎች ምርጫው አግባብነት የለውም በሚል ጉዳዩን ወደ ፌድራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመውሰድ አዲስ የተመረጠው የስራ አመራር ቦርድ እንዲታገድ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ የሰጠ ሲሆን ይህንን የዕግድ ጉዳይም የአዲስ አበባ ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ፣ የኢፌድሪ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር እንዲሁም የአዲስ አበባ እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽኖች የማስፈፀም ሀላፊነት እንዲወስዱም ታዟል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ኢትዮጵያ ቡና ፍሬዘር ካሳ እና ናትናኤል ናሴሮ ቅጣት ተጣለባቸው
Next Article ቅዱስ ጊዮርጊስ አራት ተጨዋቾችን ከተስፋ ቡድን ወደ ዋናው ቡድን አሳደገ።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
አፍሪካዜናዎችአትዮጵያውያን በውጪ

“ራሴን ስለምጠብቅ፤ ለኳሱ ትልቅ ፍቅር ስላለኝ እና የተሰጠኝን ስራ በአግባቡ ስለምጠቀም በጥሩ ደረጃ ላይ ልገኝ ችያለሁ”ሽመልስ በቀለ /ምስር አል-ማቅሳ/

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 5 years ago
ኢትዮጵያ ቡና የተጫዋቹን ውል አድሷል።
የጨዋታ ዘገባ | ዋልያዎቹ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎችን በአቻ ውጤት አጠናቀዋል
ፌደሬሽኑ ተጫዋቾች ባቀረቡት ቅሬታ መሰረት ወልዋሎ ላይ ውሳኔ አሳልፋል
​የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ 
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?