መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ልምምዳቸውን ቀጥለዋል !
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ልምምዳቸውን ቀጥለዋል !

አጋራ
አጋራ

 

ዋልያዎቹ ከፊታችን ለሚጠብቃቸው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከ ኒጀር ጋር ለሚያደርጉት የደርሶ መልስ ጨዋታ ጠንከር ያለ ልምምዳቸውን ማደረግ ቀጥለዋል ።

ዛሬ ረፋድ 3:12 ሲል በጀመረው የልምምድ መርሐ ግብር ከዚህ ቀደም በተለያዩ ምክንያቶች ከቡድን ስብስብ ውጪ ከሆኑ ተጫዋች ውጪ ልምምዳቸውን ማድረግ ችለዋል ።

በዛሬው ልምምድ ላይ የፊት መስመር አጥቂው አቡበክር ነስሩ ልምምድ መስራት መጀመሩን ለመመልከት ስንችል በዛምቢያው የሁለተኛ ጨዋታ ተቀይሮ መግባት የቻለው አማኑኤል ዮሐንስ ቀለል ያለ ልምምዶችን ከዋናው ቡድን ተለይተው ሲያሟሙቅ ታይቷል ።

 

በዛሬው ልምምድ መሐል ላይ ቀደም ብለን ወደ እናንተ ለማድረስ እንደሞከርነው ሙጂብ ቃሲም ጉዳት ሲያስተናግድ ልምምድ ለማቋረጥ ተገዷል ። መጠነኛ ጉዳት ማስተናገዱን ተከትሎ በወዳጅነት ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ መጫወት ያልቻለው አቡበከር ነስሩ በመጪው ቀናት ሙሉ ለሙሉ በማገገም ወደ ጨዋታ እንደሚመለስ ይጠበቃል ።

በዛሬው ልምምድ ላይ ተጫዋቾቹ ተከፋፍለው የተለያዩ የእርስ በእርስ ግጥሚያዎችን ሲያደርጉ 5:00 ሰዓት ላይ የረፋድ ልምምዳቸውን አገባደዋል ።


 





አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...