መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ ጀማል ጣሰው ለዋሊያዎቹ ተጠርቷል
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ጀማል ጣሰው ለዋሊያዎቹ ተጠርቷል

አጋራ
አጋራ

 

ለኒጀሩ ጨዋታ ዝግጅት ከተጠሩት 5 ግብ ጠባቂዎች ውጪ የነበረው ጀማል ጣሰው 6ኛ ሆኖ ተጠርቷል፡፡

አሰልጣኝ ውበቱም ለፌዴሬሽኑ አሳውቀዋል፡፡ ለዝግጅት ከተጠሩት ተጨዋቾች መሃል ኢኳቶሪያል ጊኒ ለሚገኝ ክለብ ሙከራ ላይ ያለው መስፍን ጣሰውና ለግብጹ ምስር አልማቃሳ የሚጫወተው ሽመልስ በቀለ ለውድድር እንጂ ለዝግጅት ላይደርሱ ይችላሉ በመባሉ ዝግጅቱ በ38 ተጨዋቾች መሃል የሚካሄድ መሆኑ ታውቋል፡፡ የቡድኑ አባላት ከነገ በስቲያ ቅዳሜ ፌዴሬሽን ጽ/ቤት ሪፖርት ካደረጉ በኋላ ዝግጅቱን ሰኞ ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...