በባለፈው የውድድር ዓመት ወደ ሊጉ ያደጉት ሀድያ ሆሳዕናዎች አዲስ ምክትል አሰልጣኛ መሾማቸው ታውቋል ።
ሀድያ ሆሳዕናዎች የቀድሞውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፀሀፊ ዶክተር ኢያሱን የአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ምክትል በማድረግ መሾሙ ይፋ ሆኗል ።
ዶክተር ኢያሱ በደቡብ አፍሪካ ፒኤችዲያቸውን ሲይዙ በመጪው የውድድር ዓመት የሀድያ ሆሳዕና ምክትል አሰልጣኝ በመሆን ቡድኑን እንደሚያገለግሉ ተገልጿል ።
አስተያየት ይስጡ