መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ የዋሊያዎቹ የባህርዳር ጉዞ ተሰረዘ
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

የዋሊያዎቹ የባህርዳር ጉዞ ተሰረዘ

አጋራ
አጋራ

 

ከታማኝ የመረጃ ምንጭ በተገኘ ዜና ዋሊያዎቹ ወደ ባህርዳር የመሄዳቸው ዕቅድ መሠረዙ እየተነገረ ነው፡፡
ባህርዳር ላይ የመልስ ጨዋታውን የሚያደርጉት ዋሊያዎቹ ባህርዳር ላይ የመዘጋጀት ዕቅድ ቢይዙም ኮቪድ 19 ከመከላከል አንጻር ሆቴል ውስጥ ቡድኑን ማሳረፍና የሚጠበቀውን የመከላከል ተግባር ለማካሄድ ተገቢ ባለመሆኑ ጉዞው መሠረዙን የደረሠው መረጃ ያስረዳል፡፡ ከኒጀር መልስ ግን ቡድኑ ለዝግጅት ጨዋታው ወደሚደረግበት ባህርዳር ይጓዛል ተብሎ ፕሮግራም መያዙ ታውቋል፡፡

 

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...