መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ የዋልያዎቹ ተጫዋች በህመም ከካምፕ ወጥቷል !
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

የዋልያዎቹ ተጫዋች በህመም ከካምፕ ወጥቷል !

አጋራ
አጋራ

በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጥሪ ከተደረገላቸው መካከል በቡሔራዊ ቡድን ትልቅ ልምድን ማከባት ከቻሉት ውስጥ አንዱ የሆነው የመስመር ተጫዋቹ አህመድ ረሺድ (ሽሪላው ) በዛሬው ዕለት ካፍ አካዳሚን በመልቀቅ ወደ መኖሪያ ቤቱ ማቅናቱ ለማወቅ ተችሏል ።

አህመድ ረሺድ ( ሽሪላዊ ) ህመሙ ከኮሮና ቫይረስ ጋር #ተያያዥነት የሌለው እንደሆነ ሲታወቅ በተደረጉለት የቫይረሱ ምርመራዎች ነፃ ከሆነ ተጫዋቾች መካከል አንደኛው ነው ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...