መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ የኢትዮጵያ እና የሱዳን የአቋም መፈተሻ ጨዋታ !
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንየወዳጅነት ጨዋታ

የኢትዮጵያ እና የሱዳን የአቋም መፈተሻ ጨዋታ !

አጋራ
አጋራ

 

ዋልያዎቹ ከፊታችን ለሚጠብቃቸው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከ ኒጀር ጋር ለሚያደርጉት የደርሶ መልስ ጨዋታ ጠንከር ያለ ልምምዳቸውን ማደረግ ቀጥለዋል ።

ለዚህም ጨዋታ ይረዳቸው ዘንድ በመጪው አርብ ከ ሱዳን ብሔራዊ ቡድን ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ለማድረግ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ታውቋል ።

ሀትሪክ ስፖርት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የህዝብ ግንኙነት ሀላፊን አቶ ባህሩ ጥላሁንን በጉዳዩ ዙሪያ አነጋግራ ሁለቱ ሀገራት የወዳጅነት ጨዋታ ለማካሄድ በኢሜል በተደረገ ግንኙነት መስማማታቸውን ሲገልፁልን ይፋዊ የሆነ ፈቃድን እየጠበቁ እንደሚገኙ ገልፀውልናል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...