መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ ዋልያዎቹ ልምምዳቸው ከ ካፍ አካዳሚ ውጪ አደረጉ !
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ ልምምዳቸው ከ ካፍ አካዳሚ ውጪ አደረጉ !

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋልያዎቹ ያለፉት ሳምንታት በካፍ አካዳሚ የልህቀት ማዕከል መቀመጫቸውን በማድረግ ልምምዳቸውን ሲሰሩ ሲቆዩ ለመጀመሪያ ጊዜ የዛሬውን የረፋድ ልምምዳቸውን በአዲስ አበባ ስታዲየም ማድጋቸው ለማወቅ ተችሏል ።

በዛሬው ዕለት የአዲስ አበባ ስታዲየም ልምምዳቸው የእርስ በእርስ ጨዋታዎችን ለማድረግ ችለዋል ።

በዛሬው የልምምድ መርሐ ግብር ላይ ከዚህ ቀደም መጠነኛ ጉዳት አስተናግዶ የቆየው የፊት መስመር አጥቂው አቡበክር ነስሩ ቡድኑን በመቀላቀል ልምምድ መስራት ጀምሯል ።

ከቀናት በፊት ጉዳት ያስተናገደው ሙጂብ ቃሲም እንዲሁም አማኑኤል ዮሐንስ ለብቻቸው ልምምድ መስራታቸውን ለማወቅ ተችሏል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ኤሌክትሪክ እና አፄዎቹም አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...