መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ ዋልያዎቹ የመጨረሻ ልምምዳቸውን አድርገዋል !
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ የመጨረሻ ልምምዳቸውን አድርገዋል !

አጋራ
አጋራ

 

በመጪው ሳምንት አርብ ለሚጠብቃቸው ወሳኝ የአፍሪካ ዋንጫ መርሀ ግብር በነገው ዕለት ወደ ስፍራው እንደሚያቀኑ የሚጠበቁት ዋልያዎቹ ዛሬ ረፋድ ላይ ልምምዳቸውን መስራት ችለዋል ።

በዛሬው ልምምድ ላይ ሙሉ የቡድኑ አባላት በሙሉ ጤንነት ላይ ተገኝተው ልምምዳቸውም ሲሰሩ ሙጂብ ቃሲም እና ሱራፌል ዳኛቸው ለብቻቸው ቀለል ያለ ልምምዶችን ለመስራት እንደቻሉ ለማወቅ ተችሏል ።

 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ ኒጀር የማያቀኑ ሶስት ተጫዋቾችን በዛሬው ዕለት እንደሚያሳውቁ ሲጠበቅ በትላንትናው ዕለት የተደረገላቸው የኮሮና ቫይረስ ምርመራ አመሻሹን ይገለፃል ተብሎ ይጠበቃል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...