መነሻ ገጽ ካታር 2022 የዋልያዎቹ ጨዋታ ይራዘም ይሆን ?
ካታር 2022ዋልያዎቹዜናዎች

የዋልያዎቹ ጨዋታ ይራዘም ይሆን ?

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከወራት ቆይታ በኋላ ለ 2022 የአለም ዋንጫ ከ ጋና አቻቸውን እንዲሁም በወርሀ ሰኔ መጀመሪያ ከ ዚምቧቡዌ ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ የቀን ለውጥ ሊደረግበት እንደሚችል ተገልጿል ።

ካፍ የመጀመሪያዎቹን ሁለት የአለም ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች ወደ መስከረም ለማራዘም ማቀዱ ሲሳማ እንደ ምክንያትነት የተቀመጠው ሌሎች ሀገራት ስታዲየሟቻቸውን ተገቢውን ጥራት ባለ ሟሟላታቸው መሆኑ ታውቋል ።

ካፍ ባወጣው ደብዳቤ ሀያ ሁለት ሀገራት የስታዲም ጥራት ችግር እንዳለባቸው ሲገለፅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአለም አቀፉ ባህር ዳር ስታዲየም ጨዋታቸውን እንዲያካሂዱ ፈቃድ ሰጥቷል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...