መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ፋሲል ከነማ ዋንጫውን እሚረከብበት ቀን ታውቋል
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችፋሲል ከተማፋሲል ከነማ

ፋሲል ከነማ ዋንጫውን እሚረከብበት ቀን ታውቋል

አጋራ
አጋራ

በኢትዮዽያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ከወልቂጤ ከተማ ጋር በሚኖረው ጨዋታ በማሽነፍ የዋንጫ ባለቤት መሆኑን ቢያረጋግጥም ዋንጫውን የሚረከበው ግንቦት 8/ 2013 መሆኑ ታውቋል።

ከሊግ ካምፓኒው በተገኘ መረጃ የፊታችን ቅዳሜ በሚደረገው ጨዋታ ሊሽነፍ የሚችልበት እድል መኖሩና አስቀድሞ ጨዋታውን የሚያደርገው ኢትዮዽያ ቡና ነጥብ ጥሎ ፋሲል ከነማ ዋንጫ መውስዱን ቢያረጋግጥም ለሽልማት የዝግጅት ጊዜ ስለሚያጥር የዋንጫ መስጠት ስነስርአቱ እንደማይካሄድ ታውቋል። በ23ኛው ሳምንት ጨዋታዎችም ክለቡ ስለሚያርፍ በ24ኛው ሳምንት እሁድ ግንቦት 8/2013 ከድሬዳዋ ከተማ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ላይ ዋንጫው እንደሚሰጠው ታውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...