መነሻ ገጽ ከ 20 ዓመት በታች ሴቶች የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ታውቋል
ከ 20 ዓመት በታች ሴቶችዜናዎች

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ታውቋል

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ የዛሬ ጨዋታ አሰላለፍ

ዛሬ ከቀኑ 10፡00 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቦትስዋናን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ የታወቀ ሲሆን ከመጀመርያው የቦትስዋና ጨዋታ ምንም ለውጥ አልተደረገም።

ግብ ጠባቂ

22 እየሩሳሌም ሎራቶ

ተከላካዮች

20 ብዙአየሁ ታደሰ
6 ብርቄ አማረ
4 ቤተልሔም በቀለ
5 ናርዶስ ጌትነት (አምበል)

አማካዮች

2 ኚቦኝ የን
10 ገነት ኃይሉ
17 መሳይ ተመስገን

አጥቂዎች

14 አርያት ኦዶንግ
13 ቱሪስት ለማ
8 ረድኤት አስረሳኸኝ

ተጠባባቂዎች

ማዕድን ሳህሉ፣ ነጻነት ጸጋዬ፣ እጸገነት ግርማ፣ ዓይናለም አደራ፣ ቤተልሄም ታምሩ፣ አረጋሽ ካልሳ፣ መስከረም ኢሳያስ፣ ባንቺአየው ደመላሽ፣ ገነት ኤርሚያስ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...