መነሻ ገጽ አፍሪካ ዋልያዎቹ ዝግጅታቸውን በካሜሩን ያደርጋሉ !!
አፍሪካአፍሪካ ዋንጫዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ ዝግጅታቸውን በካሜሩን ያደርጋሉ !!

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) ለካሜሮኑ የአፍሪካ ዋንጫ ዝግጅታቸውን ታህሳስ 16 እንደሚጀምሩ መገለፁ ይታወሳል። ከዚህ ባሻገር ዝግጅታቸውን በሀገር ውስጥ ወይስ ከሀገር ዉጭ ያደርጋሉ የሚለዉ ጥያቄ በብዙ የስፖርት ቤተሰቦች ዘንድ ሲጠበቅ ቆይቷል።

ከቀናት በፊት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ብሔራዊ ቡድኑ ከሀገር ወጥቶ ዝግጅቱን እንዲያደርግ እና አስፈላጊውን ወጪ የሚመለከተዉ የመንግስ አካል እንዲሸፍን ከባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ጋር መምከራቸውን መዘገባችን ይታወሳል። አሁን በተሰማዉ ዜና ደግሞ ዋልያዎቹ ዝግጅታቸውን የአፍሪካ ዋንጫው በሚደረግባት ካሜሩን እንደሚያደርጉ ዕርግጥ ሆኖአል።

በአሁኑ ሰዓት በሀዋሳ ከተማ የየክለብ ግዳጃቸዉን እየተወጡ የሚገኙት ተጫዋቾቹ ታህሳስ 14 የፕሪሚየር ሊግ ዉድድራቸዉን ካጠናቀቁ በኋላ ወደ አዲስአበባ በማምራት በመሰባሰብ ታህሳስ 16 ወይም 17 ወደ ስፍራው ያቀናሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...