By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ጋቶች ፓኖም ወደ ኢትዮጵያ መድኅን አመራ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችኢትዮጵያ መድህንፋሲል ከነማ

ጋቶች ፓኖም ወደ ኢትዮጵያ መድኅን አመራ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

 

ግዙፉ የተከላካይ አማካይ ጋቶች ፓኖም ከፋሲል ከነማ ጋር በመለያየት ወደ ኢትዮጵያ መድኅን አምርቷል።

የወቅቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አምበል ጋቶች ፓኖም በፋሲል ከነማ የአንድ አመት ቆይታ ካደረገ በኋላ በአሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ የሚሰለጥነውን ኢትዮጵያ መድኅንን መቀላቀሉ ተረጋግጧል።

ጋቶች ፓኖም በኢትዮጵያ መድኅን ለአንድ አመት የሚያቆየውን ውል መፈረሙንም ከተጫዋቹ ህጋዊ ወኪል AT Soccer Agency ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

- ማሰታውቂያ -

ተጫዋቹ በ2016 የውድድር ዘመን በአፄዎቹ መለያ በ26 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ 2088 ደቂቃዎችን መጫወት ችሏል።

ጋቶች ፓኖም ከዚህ ቀደም በሊጉ ለኢትዮጵያ ቡና ፣ መቀሌ 70 እንደርታ ፣ ወላይታ ድቻ እና ቅዱስ ጊዮርጊስም ተጫውቶ ማሳለፉ የሚታወስ ነው።

የ2014 እና የ2015 የውድድር ዘመናትን ባሳለፈበት ቅዱስ ጊዮርጊስ በተከታታይ የሊጉን ዋንጫ ማሳካቱም አይዘነጋም።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | አዳማ ከተማ በስንታየሁ መንግስቱ ብቸኛ ግብ አሸንፏል
Next Article የጨዋታ ዘገባ | አሊቶዎች በመስፍን ሙዜ ድንቅ ብቃት ታጅበው መቻልን ረተዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
AFCON QFrenchAfrica

La liste des 24 joueurs qui oppose le Niger dévoilée

Teshome Fantahun By Teshome Fantahun 6 years ago
“በሁለተኛው ዙሩ ከአንደኛው ዙር የተሻለውን ጅማ አባጅፋር እንደምታዩት ተስፋ አለኝ” ተመስገን ደረሰ /ጅማ አባጅፋር /
​በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል ሲቀናው መከላከያ ከ ኤሌትሪክ አቻ ተለያይቷል
የተጨዋቾች የደመወዝ ገደብ ከ2014 ጀምሮ እንዲነሳ ተወስኗል!
ኢትዮጵያ ቡና ከተሰፋ ቡድን 9 ተጨዋቾች ለዋናው ቡድን ለማሳደግ  መልምለዋል፡፡
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?