መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአሰልጣኙ ጋር በይፋ ተለያይተዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎች

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአሰልጣኙ ጋር በይፋ ተለያይተዋል

አጋራ
አጋራ

ቅዱስ ጊዮርጊስና አሰልጣኝ ዝላትንኮ ክራንፓቲች በስምምነት መለያየታቸው ተረጋገጠ።

ቅዱስ ጊዮርጊስን ሁለት ጊዜ ብቻ የመሩት ሰርቪያዊው አሰልጣኝ አቻ ውጤት ብቻ ማስመዝገባቸውና ከተጨዋቾች ጋር ሰላማዊ ግንኙነት የሌላቸው መሆኑ ለስንብታቸው ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል። አሰልጣኙ ይዘውት ከመጡት ፊዚዮቴራፒስት ጋር ወደሀገራቸው ለመመለስ ኤርፖርት መድረሳቸው ታውቋል።

ፈረሰኞቹ በቀጣይ ቋሚ አሰልጣኝ እስኪቀጥሩ ድረስ በአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታና አሰልጣኝ ደረጄ ተስፋዬ ይመራሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...