መነሻ ገጽ ስሁል ሽረ የአሌክስ ተሰማ ማረፊያ ታውቋል!
ስሁል ሽረዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የአሌክስ ተሰማ ማረፊያ ታውቋል!

አጋራ
አጋራ

 

አሌክስ ተሰማ ስሑል ሽረን ተቀላቅሏል።

ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ድንቅ አመታትን ያሳለፈው ተከላካዩ አሌክስ ተሰማ በርካታ ተጫዋቾችን ያጣው ስሑል ሽረን ተቀላቅሏል። ተጫዋቹ መቐለ 70 እንደርታ ወደ ፕሪምየር ሊጉ እንዲያድግ ከማድረጉ ባሻገር በሊጉ ድንቅ እንቅስቃሴን ከሚያደርጉ ተጫዋቾች ተርታ ስምን ማሰለፍ የቻለ ተጫዋች ነው። በአሰልጣኝ ሲሳይ አብርሀም የሚመራው ስሑል ሽረ በ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር ድንቅ እንቅስቃሴን ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...