By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሸገር ከተማ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን በሁለት አመት ውል የግሉ አድርጓል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችሸገር ከተማ

ሸገር ከተማ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን በሁለት አመት ውል የግሉ አድርጓል

hatricksport team
hatricksport team 3 months ago
Share
SHARE

በሴካፋ ከ17 አመት በታች የደመቁ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾች የሊጉን ክለብ ተቀላቀሉ።

ከሰዓታት በፊት እንደነገርናችሁ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን አምበል ቢኒያም አብርሃ እና አጥቂው ዳዊት ካሳው ለፕሪምየር ሊጉ ክለብ ሸገር ከተማ መፈረማቸውን ገልፀንላችሁ የነበረ ሲሆን አሁን ደግሞ የቡድኑ ግብ ጠባቂ ተመስገን ከበደ እና የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ ዘላለም መንግሥቱ በብሔራዊ ቡድኑ እና በሸገር ከተማ የፊትነስ አሰልጣኝ በሆኑት ዶክተር ዘሩ በቀለ ትልቅ ጥረት ሸገር ከተማን ተቀላቅለዋል።

ተጫዋቾቹ በቀጣዩ መጋቢት ወር በሞሮኮ በሚደረገው በአፍሪካ ከ17 አመት ዋንጫ ኢትዮጵያን ወክለው ሲወዳደሩ የውጪ ዕድል የሚያገኙ ከሆነ ለሁለት አመት ለሸገር የፈረሙት ውል ተሰርዞ ወዳገኙት ዕድል መሄድ እንዲችሉ በውሉ ላይ የተቀመጠ አማራጫቸው ሆኗል። ሀዋሳ ከተማ ፣ ኢትዮጵያ ቡና እና ባህርዳር ከተማ ሌሎች ተጫዋቾችን ለማስፈረም ጥረት ላይ የሚገኙ ክለቦች መሆናቸውንም ስምቻለሁ።

 

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article ሁለቱ ወጣቶች የሊጉን ክለብ ተቀላቀሉ
Next Article አዲስ አበባ ከፍተኛ የእግርኳስ አመራሯን ልታጣ ነው…

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ኢትዮጵያ መድህንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

“እንደዚህ አይነት ዳኞች ናቸው እየተመደቡ ችግር የሚፈጥሩት” አሰልጣኝ ገብረመድኅን ሐይሌ

ቴዎድሮስ ታከለ By ቴዎድሮስ ታከለ 2 weeks ago
ቅዱስ ጊዮርጊሶች በአራቱም ኮከቦቻቸው ላይ የጨከኑ ይመስላል…
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 17ኛ ሳምንት 7ጨዋታዎች በቀጥታ /LIVESCORE/
መድን ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል
የጨዋታ ዘገባ |ዋልያዎቹ የምድባቸዉን የመጨረሻ ጨዋታ በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?