By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሁለቱ ወጣቶች የሊጉን ክለብ ተቀላቀሉ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ሸገር ከተማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎች

ሁለቱ ወጣቶች የሊጉን ክለብ ተቀላቀሉ

hatricksport team
hatricksport team 3 months ago
Share
SHARE

በሴካፋ ከ17 አመት በታች ላይ ጥሩ ጊዜን ያሳለፉ ተጫዋቾች በፕሪምየር ሊጉ ላይ እናያቸዋለን።

ከሰሞኑ ታንዛኒያ ዩጋንዳን በመርታት ባሸነፈችበት የሴካፋ ከ17 አመት በታች ዋንጫ ላይ ሀገራችን ኢትዮጵያ ሦስተኛ ደረጃን ይዛ በማጠናቀቅ በሞሮኮ በህዳር ወር በሚዘጋጀው የአፍሪካ ከ17 አመት በታች ሻምፒዮና ላይ መሳተፋችን ይታወሳል። ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት ካላት ትልቅ ህልም አኳያ ለሮድ 2029 የተሰባሰቡ ወጣቶችን በአሜሪካዊው አሰልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር አማካኝነት እየተመሩ ሀገራችንን ወክለው በመሳተፍ ከሰሞኑ አስደናቂ ገድልን መፈፀማችን ይታወሳል።

በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በተደረገው በዚህ የሴካፋ ዞንን ውድድር ላይ ውድድሩን በስምንት ጎሎች ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ሆኖ በመጨረስ አስደናቂ ብቃቱን ያሳየን አጥቂው ዳዊት ካሳው እና አምበሉ ቢኒያም መሐሪ ለአንድ የፕሪምየር ሊግ ክለብ ፊርማቸውን ማኖራቸው ተሰምቷል።

ሀትሪክ ስፖርት ባገኘችው መረጃ መሠረት ሁለቱ ተጫዋቾች አዲስ አዳጊውን ክለብ ሸገር ከተማን መቀላቀላቸውን ያወቅን ሲሆን በቀጣዮችም ቀናት ሌሎች ዝውውሮች ሊኖሩ እንደሚችሉ ታውቋል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article መቻል ክለብ አልባውን ተጫዋች አስፈርሟል
Next Article ሸገር ከተማ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን በሁለት አመት ውል የግሉ አድርጓል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችሲዳማ ቡና

ሲዳማ ቡና የተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘሙ ተጠምደዋል !

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
የጨዋታ ዘገባ| ሀዋሳ ከተማ በብሩክ በየነ ብቸኛ ግብ ሶስት ነጥብ አሳክቷል።
ሀትሪክ ስፖርት፤ ሀትሪክ ስፖርት፤ ሀትሪክ ስፖርት ማክሰኞ በገበያ ላይ ባለቀለሟ፣ ተወዳጇ እና ሳምንታዊዋ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ነገ ማክሰኞም ከእናንተ ጋር ለመገናኘት ቀጠሮን ይዛለች፤ ሀትሪክ ስፖርት ለመሆኑ በነገ እትሟ ምን ምን ጉዳዮችን ይዛ ወጥታ ይሆን?
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል!!
​ዘወትር ማክሰኞ በገበያ ላይ በመዋል ለንባብ የምትበቃው ተወዳጇ እና ባለቀለሟ ሳምንታዊዋ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ በነገው እትሟም 
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?