መነሻ ገጽ ሰበታ ከተማ ሰበታና ክፍሌ ቦልተና በድጋሚ ሊገናኙ ይሆን?
ሰበታ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሰበታና ክፍሌ ቦልተና በድጋሚ ሊገናኙ ይሆን?

አጋራ
አጋራ

 

ዋና አሰልጣኛቸው ውበቱ አባተን ለብሔራዊ ቡድን አሳልፈው የሰጡት ሰበታ ከተማዎች ለፕሪሚየር ሊግ ያበቃቸውን የቀድሞ አሰልጣኛቸውን ክፍሌ ቦልተናን ለመመለስ ያሰቡ ይመስላል።

በክለቡ ደጋፊዎች የሚወደደው ክፍሌ ቦልተና ከቀድሞ ክለቡ ጋር ዳግም ሊገናኝ የሚችልበት ዕድል እንዳለ ለክለቡ ቅርብ የሆኑ የሐትሪክ ስፖርት ምንጮች ገልጸዋል።

በማራኪ አጨዋወት የሚታወቀው ክፍሌ ቦልተና ሰበታን እንዲይዝ የክለቡ ደጋፊዎች ህልም ሲሆን አሁን ይህ ህልም ሊሳካ የሚችልበት ዕድል እንዳለ ሐትሪክ ከክለቡ ደጋፊዎች ተገንዝባለች።

ክፍሌ ቦልተና ሰበታ ከተማ ከአንድ ዓመት በፊት ወደፕሪሚየር ሊግ ሲያድግ የክለቡ አሰልጣኝ ነበረ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...