By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ሰበታ ከተማን ተረክቧል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችሰበታ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ሰበታ ከተማን ተረክቧል

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
Share
SHARE

አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው /ሞሪንሆ/ ሰበታ ከተማን ለ3 አመት ለማሰልጠን ተስማምቷል።

ውጤታማና ጠንካራ ቡድን በመገንባት የሚታወቀው ዘላለም ዛሬ ጠዋት ከክለቡ አመራሮች ጋር ድርድር ካደረገ በኋላ እስከ 2016 ድረስ ሰበታን ለማሰልጠን ተስማምቷል።

በወላይታ ድቻ አሰልጣኝነት ክለቡ ያለውን ድክመት አርሞ ጠንካራ ቡድን የፈጠረ ሲሆን በዲሲፕሊን ላይ ባለው አቋምና የጨዋታ ዘመን ሳይኖረው ውጤታማ መሆኑ ሞውሪንሆ የሚል ቅጽል አሰጥቶታል።

ሰበታ ከተማ አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱን እንደማያገኝ ከተረጋገጠ በኋላ ከበርካታ አሰልጣኞች ጋር ስሙ ቢነሳም በመጨረሻ ሀላፊነቱን ለአሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ሰጥቷል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article በሀዋሳ ከተማ ላይ እየተካሄደ ባለው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና የመጀመሪያ ቀን ውሎ ውጤቶች
Next Article የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ሁለተኛ ቀን ውሎ ተጠባቂ የነበሩ ጨዋታዎች ተካሄደዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ወላይታ ድቻዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

“ቅ/ጊዮርጊስን በሚያክል ትልቅ ቡድን ላይ የድል ግብን ላስቆጥር እንጂ ገና ብዙ የሚቀረኝ ተጨዋች ነኝ” ስንታየሁ መንግስቱ /ወላይታ ድቻ/

መሸሻ ወልዴ By መሸሻ ወልዴ 5 years ago
FIFA Forward report confirms massive boost to football development worldwide
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !
It’s Final: 12 Names on The 2025 Ballot for President, 9 for VP
If Brazil has Martha, Ethiopia has Loza Abera.
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?