By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ሁለተኛ ቀን ውሎ ተጠባቂ የነበሩ ጨዋታዎች ተካሄደዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ክልሎች ሻምፒዮናየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ሁለተኛ ቀን ውሎ ተጠባቂ የነበሩ ጨዋታዎች ተካሄደዋል

Aku Emati
Aku Emati 5 years ago
Share
SHARE

ሶስት ሰዓት ላይ ተጠባቂ የነበረው የዱራሜ ከነማ እና የዱከማ ጨዋታ በዱራሜ ከነማ ሁለት ለአንድ አሸናፊነት ተጠናቋል

በርካታ ልምድ ያላቸውን ተጫዋቾች የያዘው ዱከም ጎል ለማስቆጠረ ሰባት ደቂቃ ብቻ ነው የፈጀባቸው ።በቀኝ መስመር በኩል ክሮስ የተደረገው ኳስ በዱራሜ ከነማዎች ተጨርፋ ጎል ሆናለች ።ሙሉ በሙሉ ታዳጊ ተጫዋቾችን የያዙት ዱራሜ ከነማዎች ወደ ጨዋታ ለመመለስ ብዙም ደቂቃ አልፈጀባቸውም በስምንት ደቂቃ ልዩነት ጎል አስቆጥረዋል ።ከቅጣት ምት ክሮስ የተደረገውን ኳስ ባፋ ወደ ጎል መክሮት የዱከም በረኛ ያዘው ሲባል ከእጁ ስር ሾልካ አጠገቡ የነበረው ሀይሌ አለሙ ወደ ጎልነት ቀይሯት የመጀመሪያው አጋማሽ በአንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል።

ዱራሜ ከነማዎች ሁለተኛው አጋማሽ በተጀመረ በአምስት ደቂቃ ውስጥ ጎል አስቆጥረዋል ።ከቀኝ መስመር የተገኘውን ቅጣት ምት አነቦ ወደ ጎልነት ቀይሮታል ።ከጎሏ መቆጠር በኋላ ዱከሞች ጎል ለማስቆጠር በተደጋጋሚ ሙከራ ቢያደርጉም የዱራሜ ከነማዎችን የተከላካይ መስመር ጥሰው መግባት አልቻሉም።ዱራሜ ከነማዎችም በመልሶ ማጥቃት በርካታ ኳሶችን ቢያገኙም መጠቀም አልቻሉም ።በመጨረሻም ጨዋታው በዱራሜ ሁለት ለአንድ በሆነ ውጤት ተጠናቋል።

- ማሰታውቂያ -

ሌላኛው ተጠባቂ ጨዋታ ስምንት ሰዓት የጀመረው የሲዳማ ተወካዩ ምስራቅ ክፍለ ከተማ እና የዱብቲ ወረዳ ጨዋታ በምስራቅ ክ/ከተማ ሶስት ለባዶ አሸናፊነት ተጠናቋል።

በርካታ ወጣት ተጫዋቾችን የያዘው ምስራቅ ክ/ከተማ ገና ጨዋታው ከመጀመሩ አንስቶ ነው የዱብቲ ወረዳን ጎል መፈተሽ የጀመሩት። ተደጋጋሚ ሙከራዎችን በቢንያም ባንጫ እና በታምራት ዋና ማድረግ ቢችሉም ጎል ግን ማስቆጠረ አልቻሉም ።ከብዙ ሙከራ በኋላ በጨዋታው ድንቅ እንቅስቃሴ ሲያደርግ ከነበረው ቢንያም ባንጫ አሲስት የተደረገለትን ኳስ ታምራት ዋና በግሩም ሁኔታ አስቆጥሯል።

ከጎሏ በኋላ ዱብቲ ወረዳዎች በመልሶ ማጥቃት ሙከራዎችን ለማድረግ ጥረት ቢያደርጉም ጎል ግን ማስቆጠር አልቻሉም ። የመጀመሪያው አጋማሽም በምስራቅ ክ/ከተማ አንድ ለባዶ መሪነት ተጠናቋል።

ሁለተኛው አጋማሽ ላይ ተጨማሪ አጥቂዎችን ቀይረው የገቡት ምስራቅ ክ/ከተማዎች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ የጨዋታ ብልጫን ወስደዋል ።በተደጋጋሚ ሙከራ ሲያደርጉ ውለው በመጨረሻ ጎል አስቆጥረዋል ።ቢንያም ባንጫ ላይ የተሰራውን ጥፋት ተከትሎ የተኘውን ቅጣት ምት ራሱ ቢንያም ባንጭ በግሩም ሁኔታ ከርቀት አስቆጥሯል።ከጎሏ መቆጠረ በኋላ ተጭነው መጫወታቸውን የቀጠሉት ምስራቅ ክ/ከተማዎች ተቀይሮ በገባው በረከት ገዛኸኝ አማካኝነት ሶስተኛ ጎል አስቆጥረው ጨዋታው በምስራቅ ክ/ከተማ ሶስት ለባዶ አሸናፊነት ተጠናቋል።

አስር ሰዓት ላይ በሀረር ሸንኮር ወረዳ እና በጋምቤላው አብይ አካዳሚ የተደረገው ጨዋታ በአብይ አካዳሚ ሶስት ለዜሮ አሸናፊነት ተጠናቋል ።

ከ20 ዓመት በታች ወጣቶችን ብቻ ይዞ የቀረበው ሸንኮር ወረዳ በመጨረሻም ለአብይ አካዳሚ እጁን ሰቷል ።አብዛኛውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ኳስን በመሬት በማንሸራሸር እና በአንድ ሁለት ቅብብል ማራኪ ጨዋታን አሳይተዋል ።አብይ አካዳሚዎች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ረጃጅም ኳሶችን በመጠቀም ጎል ለማስቆጠር ጥረት ቢያደርጉም ጎል ለማስቆጠር ረጅም ደቂቃ መጠበቅ ግድ ሆኖባቸዋል ።

ሸንኮር ወረዳዎችም በመልሶ ማጥቃት ተደጋጋሚ ኳሶችን ቢያገኙም ከልምድ ማጣት አንፃር ወደ ጎል መቀየር አልቻሉም ።

ከእረፍት መልስ ይበልጥ እያማረ የመጣው የሁለቱም ጨዋታ በርካታ ሙከራዎች ተደርገውበታል ።ሸንኮር ወረዳዎች በተደጋጋሚ ሶስት ለአንድ ቢገናኙም አሁንም በልምድ ችግር ጎል ማስቆጠር አልቻሉም

ሰዓቱ በሄደ ቁጥር ይበልጥ ረጃጅም ኳሶች በተደጋጋሚ ወደ ጎል ሲጥሉ የነበሩት አብይ አካዳሚዎች በመጨረሻም ጥረታቸው ፍሬ አፍርቶ በ83ኛው ከቀኝ መስመር ክሮስ የተደረገው ኳስ ተጨራርፋ በቀላሉ ጎል አስቆጥሯል: በዚህ ያላበቁት አብይ አካዳሚዎች በኮርግንግ ቦል ሁለተኛ ግሩም ጎል አስቆጥረዋል ።በመጨረሻም ኮርግንግ ቦል ሀትሪክ የሰራበትን ሶስተኛ ጎል አስቆጥሮ አብይ አካዳሚዎች ሶስት ለባዶ አሸንፈዋል።

* ስለ ሀረር ሸንኮር ወረዳ እግር ኳስ ክለብ ሰፋ ያለ ዘገባ ይዘን እንመለሳለን ።

የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ሁለተኛ ቀን ውሎ ውጤቶች 

ምስራቅ ክፍለ ከተማ 3-0 ዱብቲ ወረዳ
ሀዋሳ አርቴፊሻል ስታድየም

አብይ አካዳሚ 3-0 ሸንኮር ወረዳ
ሀዋሳ አርቴፊሻል ስታድየም

ቦዲቲ ከተማ 1-0 ጉንዶ መስቀል
ሀዋሳ ደቡብ ኮሌጅ ሜዳ

ኩምሩክ ከተማ 1-2 ኢታንግ ከተማ
ሀዋሳ ደቡብ ኮሌጅ ሜዳ

ጋምቤላ ዩንቨርስቲ 0-3 ዋግ ኽምራ
ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሜዳ

መንጌ ቤንሻንጉል 0-2 ምህረት
ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሜዳ

ካራማራ ክለብ 1-0 ሐረር ፖሊስ
ሀዋሳ አርቴፊሻል ስታድየም

ዱብቲ ከተማ 0-1 ወረኢሉ ለገሂዳ
ሀዋሳ አርቴፊሻል ስታዲየም

ዱከም ከተማ 1-2 ዱራሜ ከተማ
ሀዋሳ ደቡብ ኮሌጅ ሜዳ

ቤጉ ፖሊስ 1-0 አለታ ጪኮ
ሀዋሳ ደቡብ ኮሌጅ

ካማሺ ከተማ 3-0 ዋልያ ድሬ
ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታድየም

ሀሁ አዲስ ከተማ 1-2 ሊሙ ገነት
ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Aku Emati
Follow:
Writer & Photographer at Hatricksport
Previous Article አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ሰበታ ከተማን ተረክቧል
Next Article ፈቱዲን ጀማል የጣና ሞገዶቹን ተቀላቅሏል!!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችደደቢት

ደደቢት የአራት ተጨዋቾች ዝውውር አጠናቀዋል

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 6 years ago
የፋሲል ከነማ ቦርድና ተሰናባቹ አሰልጣኝ ሃይሉ ነጋሽ ሳይስማሙ ተለያዩ
​የሳምንቱ የዝውውርና ውል ያደሱ መረጃዎች በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የተረጋገጠ 
የጨዋታ ዘገባ | ድሬዳዋ ከተማ እና ባህርዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
“ወርቃማ የነበረው ኤሌክትሪክ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ላለመውረድ መጫወቱ ሁሌም ያንገበግበኛል” ኃይሉ አድማሱ /ቻይና/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?