መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ ” ከዋሊያዎቹ ጋር ያደረግነው የሜዳችን ጨዋታ ማሸነፍ አይገባንም ነበር ” ሀሚዱ ጂብሪላ የኒጀር እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት
ዋልያዎቹዜናዎችየአፍሪካ ዋንጫየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

” ከዋሊያዎቹ ጋር ያደረግነው የሜዳችን ጨዋታ ማሸነፍ አይገባንም ነበር ” ሀሚዱ ጂብሪላ የኒጀር እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት

አጋራ
አጋራ

 

በእልህ እና በቁጭት የዛሬውን ጨዋታ ከድንቅ እንቅስቃሴ ጋር ማሸነፍ የቻሉት ዋልያዎቹ በከፍተኛ ደስታ ላይ ይገኛሉ ።

ከቀናት በፊት ኒጀር ላይ በሚያስቆጭ ሁኔታ ሽንፈትን ካስተናገዱ በኋላ የኒጀር እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለዋልያዎቹ አባለት መሸነፍ እንደማይገባን እና በመልሱ ጨዋታ ይህን ውጤት እንደሚቀለቡሱት መናገራቸውን ለማወቅ ችለናል ።

የኒጀር እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሀሚዱ ጂብሪላ አያይዘውም በጨዋታው ተበልጠው እንደነበር አምነው ለብሔራዊ ቡድናችን በኒጀርም በዛሬው ዕለትም ከፍተኛ የሞራል ድጋፍ ማድረጋቸው ታውቋል ።

© photo – Afroto

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...