በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመመሩት ባህር ዳር ከተማዎች የቤኒናውዩን ግብ ጠባቂያቸውን ሀሪሰን ሄሱ ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት ማራዘማቸውን ለማወቅ ተችሏል ።
ሀሪሰን ሄሱ በዘንድሮው የውድድር ዓመት ላይ የጣና ሞገዶቹን ግብ ሲጠበቅ ሲቆይ ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ቡና ተጫውቶ ማሰለፉ የሚታወስ ነው ።
በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመመሩት ባህር ዳር ከተማዎች የቤኒናውዩን ግብ ጠባቂያቸውን ሀሪሰን ሄሱ ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት ማራዘማቸውን ለማወቅ ተችሏል ።
ሀሪሰን ሄሱ በዘንድሮው የውድድር ዓመት ላይ የጣና ሞገዶቹን ግብ ሲጠበቅ ሲቆይ ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ቡና ተጫውቶ ማሰለፉ የሚታወስ ነው ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account