By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የዋሊያዎቹ አለቃ ገ/መድህን ሃይሌ ዋሊያዎቹንም መድንንም ማሰልጠን ሰለቸኝ አሉ…
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዋልያዎቹየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንዜናዎች

የዋሊያዎቹ አለቃ ገ/መድህን ሃይሌ ዋሊያዎቹንም መድንንም ማሰልጠን ሰለቸኝ አሉ…

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 1 year ago
Share
SHARE

” ሚዲያውም በአብዛኛው አሰልጣኞችን እንጂ ተጨዋችችን አይተችም”
ገብረ መድህን ሃይሌ
/ የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ/

“ብሄራዊ ቡድኑንም ሆነ ክለብ ማሰልጠን ሰልችቶኛል” ሲሉ አሰልጣኝ ገብረ መድህን ሃይሌ ተናገሩ።

አሰልጣኙ ዛሬ ከቀትር በፊት በሰጡት መግለጫ ከታንዛኒያና ከዲሞክራቲክ ኮንጎ ጋር ባለው ጨዋታ 4 ነጥብ ለማግኘት አስበን ያሳካነው አንድ ነጥብ ብቻ ነው በተለይ በዲሞክራቲክ ኮንጎ የተሸነፍነው መጥፎ ሆነን ሳይሆን በአጨራረስ ስህተት ነው” ሲሉ አስረድተዋል።

” ከታንዛኒያ ጋር ያገኘነው አንድ ነጥብ አያስከፋም
ዲሞክራቲክ ኮንጎዎች ግን ልምዳቸውን አቅማቸውን ተጠቅመው በሁለት ግብ አሸንፈውናል አስቀድመን ያገኘየውን ዕድል አለመጠቀማችን ዋጋ አስከፍሎናል” ያሉት አሰልጣኙ በአለም ደረጃ ያለንን ልዩነት ታሳቢ አድርጉ ዲ.ኮንጎ በ83 ደረጃ ታንዛኒያ በ30 ደረጃ ይበልጡናል ይህን ታሳቢ ማድረግ አለብን በርግጥ ከወዳጅነት ጨዋታ ውጪ ጂቡቲ ላይ ካስቆጠርየው አንድ ግብ ሌላ አላስቆጠርንም ይሄ ከባድ ነው ችግሩን ለመቅረፍ በረጄም ጊዘዜ እቅድ መስራት ይጠቅብናል በሊጉ ኮከብ ሆነው እየጨረሱ ያሉት የሌሎች ዜጎች ተጨዋቾች ናቸው ይሄም ያለውን ችግር ያሳያል በሊጋችን እውነተኛ 9 ቁጥር የለንም” ሲሉ ተናግረዋል።

- ማሰታውቂያ -

በነጥብ ጨዋታ 6 ግጥሚያ ያደረጉት አሰልጣኙ 4 ዓለም ዋንጫ 2 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ አድርገው 1 ግብ ብቻ ያስቆጠሩት አሰልጣኝ ገብረ መድህን ቶፕ የተባሉትን ተጨዋቾች መርጠን አንድ ግብ ማስቆጠር አልቻሉም ሚዲያውም ተጨዋቾችን አይወቅስም መውቀስ የሚያበዛውም አሰልጣኞችን ብቻ ነው” ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል።

አሰልጣኙ ” ለብሄራዊ ቡድንም ሆነ ለክለብ መስራት ሰልችቶኛል በአሁኑ ወቅት ያሉት ተጨዋቾችም ጥሩ ናቸው ማለት አይቻልም ሁለቱንም በመስራቴቴ ያተረፍኩት ድካም ብቻ ነው” ” በማለት ኮንትራታቸው
ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜ የቀራቸው አሰልጣኝ ገብረ መድህን ገልጸዋል።

አጥቂ ከመፍጠር አንጻር እርስዎስ ምን ሰሩ የተባሉት አሰልጣኙ ብሄራዊ ቡድን ውስጥ አጥቂ አይፈጠርም ያለውን አጥቂ አይቼ ውጤታማ ለማድረግ እጥራለሁ እንጂ …እንደ ክለብ ስሰራ ብዙዎች ኮከብ የጨረሱትን አጥቂዎች አበርክቻለሁ በአጭር ጊዜ ውስጥ ግን አጥቂ መፍጠር እንዴት ይቻላል ..? ሲሉ ጠይቀዋል።

ከወራት በኋላ ከጊኒ ጋር ስላለው ጨዋታ የተጠየቁት አሰልጣኙ ” ጊኒ ጠንካራ ቡድን መሆኑን እናውቃለን ነገር ግን ለማሸነፍና ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ የምንችለውን ሁሉ እናደርጋለን ከሜዳ ውጪ የሚደረግ ጨዋታ በሜዳችን ቢሆን የምናወጣውን ውጤት ማሰብ ግን ያስፈልጋል” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኮከብ አሰልጣኝ እና የምስጉን ዳኞች ዕጩዎች ይፋ ሆኑ
Next Article 195 ሚሊዮን ብር ለ16ቱ ክለቦች ይከፋፈላል ተባለ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስአርባምንጭ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ በድል ጎዳና ቀጥለዋል !!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 3 years ago
“የመጀመሪያው አጋማሽ ላይ ጎሎችን አስቆጠርን እንጂ እንቅስቃሴያችን ጥሩ አልነበረም” “አጥቂዎቻችንም ተገማች አለመሆናቸው ጥሩ ነገር ነው” አሰልጣኝ አብይ ካሳሁን – የኢትዮጵያ ቡና ዋና አሰልጣኝ
ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀዲያ ሆሳዕና | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
የጨዋታ ዘገባ | አርባምንጭ ከተማ እራሱ ላይ ባስቆጠረዉ ጎል ከሲዳማ ቡና ጋር 1-1 በሆነ አቻ ዉጤት ተለያይቷል።
የጨዋታ ዘገባ | ኢትዮጵያ መድኅን እና አዳማ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?