By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: 195 ሚሊዮን ብር ለ16ቱ ክለቦች ይከፋፈላል ተባለ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችየኮከብ ተጫዋቾች ምርጫ

195 ሚሊዮን ብር ለ16ቱ ክለቦች ይከፋፈላል ተባለ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 1 year ago
Share
SHARE

 

*….. ሻምፒዮኑ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 18 ሚሊዮን ብር የመጨረሻው ሀምበሪቾ 8 ሚሊዮን ብር ይደርሳቸዋል….

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2016 የማጠቃላያ መርሃግብር ዛሬ በድሬዳዋ እንደሚካሄድ አክሲዮን ማህበሩ ይፋ አድርጓል።

የአክሲዮን ማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ክፍሌ ሰይፈ እንደተናገሩት መርሃግብሩ ለመጀመሪያ ጊዜ በድሬዳዋ የሚካሄደው የከተማ አስተዳደሩ ለስታዲየም ግንባታ የሰጠውን ትኩረት ለማበረታታትና እውቅና ለመስጠት ታስቦም እንደሆነ ገልጸዋል።

- ማሰታውቂያ -

10 ሚሊዮን ብር የሊጉን ውድድር ላስተናገዱት አዳማ ሀዋሳና ድሬዳዋ ከተሞች እንደሚከፋፈልና አጠቃላይ ለ16 ክለቦች ወደ 195 ሚሊዮን 533 ሺህ 491 ብር ከ85 ሳንቲም ለማከፋፈል መዘጋጀታቸውን ዋና ስራ አስኪያጁ ገልጸዋል።
ለአሸናፊው ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በደረጃው ወደ 9.7 ሚሊዮን ብር ሲያገኝ ለ16ኛው ሀምበሪቾ ዱራሜ 155 ሺህ ብር እንደሚከፈል አብራርተዋል። እንደ አጠቃላይ ግን ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 18 ሚሊዮን 372 ሺህ 928 በር ከ62 ሳንቲም ሁለተኛ ለወጣው ..
መቻል አንድ ሚሊዮን ብር ቀንሶ 17 ሚሊዮን 372 ሺህ 928 ብር ከ62 ሚሊዮን ሲሰጥ ለ16ኛው ሀምበሪቾ ዱራሜ 8 ሚሊዮን ብር እንደሚከፋፈል አስታውቀዋል
የቴሌቭዥን ምስል መብትን በክፍፍሉ ሁሉም ክለቦች እኩል የሚያገኙ መሆናቸው ታውቋል።

19 ክለቦች የሚፋለሙበትና አምስት ክለቦች የሚወርዱበት የ2017 የሊጉ መርሃግብር በዚህ ሳምንት በይፋ ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የዋሊያዎቹ አለቃ ገ/መድህን ሃይሌ ዋሊያዎቹንም መድንንም ማሰልጠን ሰለቸኝ አሉ…
Next Article የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ አካውንት በድጋሚ በይግባኝ ታገደ….

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችወልቂጤ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | ቡናማዎቹ ወደ መሪዎቹ መጠጋት የቻሉበትን ድል አስመዝግበዋል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
ቡናማዎቹ ዝግጅት የሚጀምሩበት ቀን ታውቋል !!
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መቐለ 70 እንደርታ ላይ የቅጣት ውሳኔ እስተላለፈ
አሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራና ኢትዮጲያ መድን በድጋሚ በስምምነት ተለያይተዋል
ፕሪሚየር ሊጉ በድሬዳዋ የሚካሄድበት ሰዓት ተወስኗል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?