By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ጋናዊው ተከላካይ የቅጣት ገንዘብ ላለመክፈል ከመቻል ጋር ተለያየ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችመቻል

ጋናዊው ተከላካይ የቅጣት ገንዘብ ላለመክፈል ከመቻል ጋር ተለያየ

hatricksport team
hatricksport team 4 months ago
Share
SHARE

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ቅጣት የተጣለበት ተከላካይ ገንዘብ ላለመመለስ በሚል ከክለቡ ጋር ተለያይቷል።

ወደ ኢትዮጵያ ከመጣ አምስት አመታት አልፎታል። የሀገሩን ክለብ ሌቨርቲ ፕሮፌሽናልን ለቆ ቅዱስ ጊዮርጊስ በመቀላቀል ከክለቡ ጋር የተሳኩ ጊዜያትን በማሳለፍ የሊጉን ዋንጫ ከፍ አድርጎ ማንሳት የቻለ ሲሆን በ2017 ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ መቻል በማምራት ክለቡን በሁለት አመት ውል መቀላቀል ችሏል።

የፕሪምየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር የፋይናንስ ተቆጣጣሪ ኮሚቴ ያስቀመጥኩትን የገንዘብ አከፋፈል ህግ አልተከተልም በሚል በተለያዩ ክለቦች እና ተጫዋቾች ላይ ቅጣትን ሲያስተላልፍ ጋናዊው የመሐል ተከላካይ ፍሪምፓንግ ሜንሱ ግን አሻፈረኝ በሚል ከሦስት ሚሊዮን ብር በላይ መመለስ ያለበትን ብር ተፈፃሚ አላደርግም በሚል ከጦሩ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ ሀገሩ አምርቷል። ሌሎች ኢትዮጵያዊያን ተጫዋቾች ቅጣታቸውን ተፈፃሚ እያደረጉ ባሉበት በአሁኑ ወቅት ይህ ጋናዊ ተከላካይ ግን ቅጣቱን ተግባራዊ ሳያደርግ ወደ ጋና አምርቶ የቀድሞው ክለቡ አሻንቲ ኮቶኮን ሊቀላቀል እንደሚችልም ያገኘነው መረጃ አመላክቷል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article ሪፖርት | ሦስት ቀዮች የታዩበት እና ሁለት ክለቦች አሸናፊ የሆኑበት የሀዋሳ ውሎ
Next Article ሪፖርት | መድን ፣ ሸገር እና ሀዋሳ ተጋጣሚዎቻቸውን ረተዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡና

ኢትዮጵያ ቡና የአሰልጣኙን ዉል አድሷል

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 2 years ago
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአሰልጣኙ ጋር በይፋ ተለያይተዋል
ወልቂጤ ከተማ አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል !!
የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ሰባተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
የሰሜን ደርቢ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?