By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የመቻል ስፖርት ክለብ የግብ ጠባቂ አሰልጣኞች ስልጠና ሊሰጥ ነው….
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችመቻል

የመቻል ስፖርት ክለብ የግብ ጠባቂ አሰልጣኞች ስልጠና ሊሰጥ ነው….

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 1 year ago
Share
{"remix_data":[],"remix_entry_point":"challenges","source_tags":["local"],"origin":"unknown","total_draw_time":0,"total_draw_actions":0,"layers_used":0,"brushes_used":0,"photos_added":0,"total_editor_actions":{},"tools_used":{},"is_sticker":false,"edited_since_last_sticker_save":false,"containsFTESticker":false}
SHARE

*…. 19ኙም የክለብ አሰልጣኞች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል……

የመቻል ስፖርት ክለብ ” 83ኛውን ክብረ በዓል ሲያከብር ካቀዳቸው አንዱ የሆነው የግብ ጠባቂዎች ስልጠና በመጪው እሁድ በድሬዳዋ ከተማ መሰጠት የሚጀመር መሆኑ ታውቋል።

ስልጠናውን የሚሰጡት ዓለምአቀፍ ግብ ጠባቂ አሰልጣኞቹ ካሜሮን ኢዩስቶን እና አሌክስ ሄሬዲያ ኢትዮጵያ ሲገቡ በክለቡ አመራሮች አቀባበል ተደርጎላቸዋል። የመቻል ስፖርት ክለብ ቴክኒካል ዳይሬክተር እና የካፍ ኢንስትራክተር አብርሀም መብራቱ የስፖርት ክለቡ አሰልጣኞችን አለምአቀፍ ልምድ ባላቸው አሰልጣኞች ማሰልጠን ክለቡ በያዘው መቻል ለኢትዮጵያ ንቅናቄ ለማሳካት ያቀደው ነው ብለዋል።

የካፍ ኢንስትረራክተር አብርሀም መብራቱ ስልጠናው በኢትዮጵያ የሚገኙ የብሄራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ አሰልጣኞች ፣የብሄራዊ ሊግ አሰልጣኞች እንዲሁም የቀድሞ ግብ ጠባቂዎች እና የግብ ጠባቂ አሰልጣኞች የሚሳተፋበት መሆኑን ጠቁመው ስልጠናው በኢትዮጵያ ያለውን የግብ ጠባቂዎች ስልጠና አንድ እርምጃ ያራምዳል ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል።

- ማሰታውቂያ -

የመቻል ስፖርት ክለብ ቦርድ አባል አቶ አሊ ሁሴን ስልጠናው ክለቡ ከሌሎች የስፖርት ክለቦች ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸው ለክለቡ ውጤታማነትም የሚኖረው ፋይዳ የጎላ ነው ሲሉ ገልፀዋል።

ኢንተርናሽናል የግብ ጠባቂ አሰልጣኞች ካሜሮን ኢዩስቶን እና አሌክስ ሄሬዲያ በበኩላቸው ስልጠናውን ለመስጠት ኢትዮጵያ በመምጣታቸው ትልቅ ክብር እንደተሰማቸው ገልጸው ስልጠናው ልምድ እና እውቀታቸውን የሚያካፍሉበት እና ለስፖርቱ እድገት የራሳቸውን አሻራ የሚያሳርፋበት ይሆናል ብለው እንደሚጠብቁ ተናግረዋል።

ምንጭ… ከክለቡ የተገኘ…..

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ” ስንሸልማቸው ስንደግስላቸው የኖሩት ሃይሌና ገዛኧኝ ገንዘብ እየባከነ ነው ሽልማቱ ለፓሪሱ ጀግኖች አይገባቸውም ማለታቸው ያሳዝናል” ዶክተር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ / የኢት. ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት/
Next Article የጨዋታ ዘገባ | የሔኖክ አርፊጮ ብቸኛ ግብ ነብሮቹን ባለድል አድርጓል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

አሰልጣኝ ስዮም ከበደ በራሳቸው ፍቃድ  ከሀላፊነታቸው ተነሱ

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
የስፖርቱ አጋዥና ባለውለተኛ የሆኑት አቶ ጌታቸው ቢርቦና የስፖርት ባለሙያዎች እውቅና ተሰጣቸው፤ የክብር ካባም ተደረገላቸው
ለረጅም ጊዜ በጉዳት ያለጨዋታ የቆየው አቡበከር ናስር ጎል አስቆጥሯል
ጅማ አባጅፋር በደርሶ መልስ ውጤት በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ችሏል።
ጅብሪል ናስር ወደ ወልቂጤ ሊያቀና ነው
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?