By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | የሔኖክ አርፊጮ ብቸኛ ግብ ነብሮቹን ባለድል አድርጓል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችመቐለ 70 እንደርታሀዲያ ሆሳዕናየጨዋታ ዘገባ

የጨዋታ ዘገባ | የሔኖክ አርፊጮ ብቸኛ ግብ ነብሮቹን ባለድል አድርጓል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
{"remix_data":[],"remix_entry_point":"challenges","source_tags":["local"],"origin":"unknown","total_draw_time":0,"total_draw_actions":0,"layers_used":0,"brushes_used":0,"photos_added":0,"total_editor_actions":{},"tools_used":{"adjust":1},"is_sticker":false,"edited_since_last_sticker_save":true,"containsFTESticker":false}
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2017 ዓመተ ምህረት ውድድር በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ ከተማ በድሬዳዋ ስታድየም መካሔድ ጀምሯል።

በውድድር አመተ ቀዳሚ ጨዋታ ከአራት አመታት በኋላ ወደ ሊጉ የተመለሰው መቀሌ 70 እንደርታ ከሀድያ ሆሳዕና ተገናኝተው ሀድያ ሆሳዕና 1 – 0 አሸንፏል።

በጨዋታው በሁለቱም በኩል በክፍት ጨዋታ የግብ ዕድሎች ለመፍጠር ሲጥሩ ነብሮቹ ገና በ9ኛው ደቂቃ ላይ መሪ ሆነዋል።

- ማሰታውቂያ -

እዮብ አለማየሁ ከቅጣት ምት ወደ ግብ የመታውን ኳሰ ቦና አሊ በሳጥን ውስጥ ሆኖ በእጁ በመንካቱ የተሰጠውን የፍፁም ቅጣት ምት አምበሉ ሔኖክ አርፊቹ ከመረብ አሳርፏል።

በቀጣዮቹ የመጀመሪያ አጋማሽ ደቂቃዎች ላይ ሀድያ ሆሳዕናዎች ተጋጣሚያቸው መቀሌ 70 እንደርታዎች ከኋላ ኳስ መስርተው እንዳይወጡ ተጭነው በመጫወት በነጠቋቸው ኳሶች የግብ ዕድሎችን መፍጠር ችለዋል።

በተለይም በ27ኛው ደቂቃ ላይ ዮናስ ግርማይ ለኪሩቤል ኃይሉ በማቀበል ከግብ ክልላቸው መስርተው ለመውጣት ሲጥሩ መለሰ ሚሻሞ ነጥቆ ለእዮብ አለማየሁ አቀብሎት የነበረ ቢሆንም እዮብ ወደ ግብ የመታው ኳሰ በግብ ጠባቂው ሶፎንያስ ሰይፈ ተይዟል።

ከዚህም ባለፈ መሰል ጥፋቶችን የመቀሌ 70 እንደርታ ተጫዋቾች ቢሰሩም የነብሮቹ ደካማ አጨራረስ ተጨማሪ ግቦችን ከማስቆጠር አግዷቸዋል።

በመቀሌ 70 እንደርታ በኩል ከግብ ክልላቸው ለመውጣት ሲቸገሩ የቆዩ ሲሆን በጥቂት አጋጣሚዎች ብቻ ወደ ተጋጣሚ የግብ ክልል ለመድረስ ሲጥሩ የሚነጠቋቸው ኳሶች ግን በተጋጣሚ ፈጣን መልሶ ማጥቃት የተከላካይ መስመራቸውን ሲፈተን ቆይቷል።

በአንፃሩ በአጋማሹ በተለይም ሰለሞን ሀብቴ በ11ኛው ደቂቃ ላይ ከሳጥን ውጪ አክርሮ የመታውን ኳስ የሀድያ ሆሳዕና ግብ ጠባቂ ያሬድ በቀለ በግሩም ሁኔታ አውጥቶታል።

በ35ኛው ደቂቃ ላይ የአብስራ ተስፋዬ በተመሳሳይ ከሳጥን ውጪ ወደ ግብ የመታው ኳስ ለጥቂት ወደ ውጪ ወጥቷል።

በሁለተኛው አጋማሽ ይበልጥ መቀሌ 70 እንደርታዎች የኳስ ቁጥጥር ብልጫ በመውሰድ የሀድያ ሆሳዕናን የመከላከል መስመር ለመስበር ተደጋጋሚ ጥረቶችን አድርገዋል።

በተለይም የሀድያ ሆሳዕናው አስጨናቂ ፀጋዬ በ54ኛው ደቂቃ ላይ በሁለተኛ ቢጫ በቀይ ካርድ ከሜዳ ከተሰናበተ በኋላ ምዓም አናብስቱ የማጥቃት እንቅስቃሴያቸውን ከፍ ለማድረግ ሞክረዋል።

አሰልጣኝ ዳንኤል ፀጋዬም ከጨዋታ ቅርፅ ለውጥ እስከ ተጫዋቾች ቅያሪ ድረስ ግብ ለማስቆጠር ያደረጉት ጥረት ፍሬ ሊያፈራላቸው አልቻለም።

በሀድያ ሆሳዕና በኩል በአጋማሹ በይበልጥ በመከላከል ላይ ጥንቅቄ በመውሰድ በሚነጠቁ ኳሶች ፈጣን ተጫዋቾቻውን ለመጠቀም ጥረዋል።

በሙሉ የጨዋታው ክፍለ ጊዜ 11 ሙከራዎችን ቢያደርጉም ከሁለት ሙከራዎች የበለጠ ኢላማውን የጠበቀ የግብ ሙከራ ማድረግ አልቻሉም።

በዚህም በተለየ ፍጥነቱ የሚታወቀው ተመስገን ብርሀኑ በሶስት አጋጣሚዎች ሁለት ኢላማቸውን የጠበቁ እና አንድ ለጥቂት ወደ ውጪ የወጣ የግብ ሙከራዎችን አድርጓል።

መደበኛው የጨዋታ ክፍለጊዜ ተጠናቆ በተጨማሪ ደቂቃዎች ላይ መለሰ ሚሻሞ ከሳጥን ውስጥ ያገኘውን ኳስ አስቆጠረው ተብሎ ሲጠበቅ ለጥቂት ወደ ውጪ ወጥቷል።

በመጨረሻም ሀድያ ሆሳዕና ከተከታታይ የሁለት አመታት የመክፈቻ ጨዋታዎች ሽንፈት በኋላ በድል ጨዋታውን አጠናቋል።

በሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች መስከረም 16 ቀን 10:00 ጀምሮ መቀሌ 70 እንደርታ ፋሲል ከነማን ሲገጥም ሀድያ ሆሳዕና በሳምንቱ አሬፊው ቡድን ነው።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የመቻል ስፖርት ክለብ የግብ ጠባቂ አሰልጣኞች ስልጠና ሊሰጥ ነው….
Next Article “የሰራናቸው ስህተቶች እስከመጨረሻው በጫና እንድንጨርስ አድርጎናል።” አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ “የተከላካይ ክፍላችን በመጀመሪያው አጋማሽ የፈረሰ ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

​አዲስ አበባ ከተማ ሱራፌል ጌታቸውን ወደ ቡድኑ እስከ ነገ ካልመለሰ እገዳ ሊጣልበት ነው

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
​የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 8ኛ ሳምንት
ቅዱስ ጊዮርጊስ የ12ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሁለት ተጫዋቾች አስፈርሟል
ሎዛ አበራ ከቢርኪርካራ ጋር የመጀመርያ ዋንጫዋን አነሳች
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?