By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: “የሰራናቸው ስህተቶች እስከመጨረሻው በጫና እንድንጨርስ አድርጎናል።” አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ “የተከላካይ ክፍላችን በመጀመሪያው አጋማሽ የፈረሰ ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችመቐለ 70 እንደርታሀዲያ ሆሳዕናየአሰልጣኞች አስተያየት

“የሰራናቸው ስህተቶች እስከመጨረሻው በጫና እንድንጨርስ አድርጎናል።” አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ “የተከላካይ ክፍላችን በመጀመሪያው አጋማሽ የፈረሰ ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቀዳሚ ጨዋታ መቀሌ 70 እንደርታን ከሀድያ ሆሳዕና አገናኝቶ ሄኖክ አርፊጮ በ9ኛው ደቂቃ ባስቆጠረው የፍ.ቅ.ም ግብ ነብሮቹ 1 – 0 አሸንፈዋል።

በተከታታይ ሁለት አመታት የመክፈቻ ጨዋታዎች ላይ በመቻል የተሸነፉት ሀድያ ሆሳዕናዎች ወደ መክፈቻ ጨዋታ ድል ተመልሰዋል።

ከጨዋታው በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች የሆኑት ግርማ ታደሰ እና ፀሐዬ ዳንኤል ከሱፐር ስፖርት ጋር ቆይታ አድርገዋል።

ቡድናቸው ድል ያደረገላቸው አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ የመጀመሪያ ጨዋታ ማሸነፍ እጅግ በጣም ወሳኝ ነው የሰራናቸው ስህተቶች እስከመጨረሻው ድረስ በጫና እንድጨርስ አስገድደውናል ብለዋል።

- ማሰታውቂያ -

አሰልጣኝ ግርማ ስለ ስህተቶቹም እንዲህ ብለዋል “አጀማመራችን ጥሩ ነው። ነገር ግን የሳትናቸው ኳሶች አሉ። እነሱን አነሳስተናቸዋል። እንጂ ሁለት ሶስት ኳሶች የማስቆጠር እድል አግኝተናል። ያ ነው መጨረሻ ድረስ ዋጋ ያስከፈለን።”

የቡድናቸው እንቅስቃሴ በፈለጉት ልክ እንዳልነበረ ያነሱት አሰልጣኝ ግርማ በተለይም በሁለተኛው አጋማሽ ጨዋታቸው መበላሸቱን በተለይም አስጨናቂ በቀይ ካርድ ከሜዳ ከተሰናበተ በኋላ የመከላከል አጨዋወትን ስለመከተላቸው ተናግረዋል።

የመጀመሪያ አጋማሽ ስህተቶችም ለሁለተኛው አጋማሽ ጥሩ ያልነበረ እንቅስቃሴ ምክንያት መሆኑን ጠቅሰዋል።

አክለውም ቡድናቸው በሽግግር ላይ ያለውን እንቅስቃሴ ማስተካከል ከቻለ የተሻለ ነገር መስራት እንደሚችሉ ገልፀዋል።

“የመከላከል ጨዋታችን ሁሌም ጥሩ ነው። ለተጋጣሚያችን ዕድል ሰጥተን አንጫወትም። ነገር ግን ሽግግር ላይ ችግር አለብን። ከመከላከል ወደ ማጥቃት ከማጥቃት ወደ መከላከል ትንሽ ክፍተቶች አሉ ዛሬም ያየውት እሱን ነው። እነዛን ካስተካከልን የተሻለ ነገር መስራት እንችላለን።”

የመስመር ተጫዋቾቻቸው ፈጣን ቢሆኑም ኳሶች ግን በተፈለገው መልኩ ሲደርሷቸው እንዳልነበር በመጥቀስ የኳስ ሽግግሮቹ ፈጣን እንዲሆኑ እንሰራለን ብለዋል።

የመቀሌ 70 እንደርታው ዋና አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ በውጤቱም በጨዋታው እንቀስቃሴም ደስተኛ እንዳልነበሩ ሲናገሩ በተለይም ኳስ ሲይዙ በራሳቸው ሜዳ ላይ ተነስተው ወደ ፊት ቢደርሱም በተጋጣሚ የግብ ክልል አካባቢ የነበራቸው እንቅስቃሴ ጥሩ እንዳልነበር ገልፀዋል።

“ያሰብነውን የጨዋታ እንቅስቃሴ ለመከተል ሞክረናል። ተጫዋቾቻችንም ስትራቴጂውን ለመተግበር ሞክረዋል። በሰው ሜዳ ላይ ተጭነን ለመጫወት ብንሞክርም እንዲወጡ ወይም ረጃጅም ኳሶች እንዲጠቀሙ ፈቅደናል። እኛ የገጠምነው ቡድን በመስመር ረጃጅም ኳሶች መጠቀም የሚፈልግ ቡድን ነው። ያንን ወይ ከመነሻው ማስቆም ሁለተኛ ከጀርባ የሚጣሉ ኳሶች መከላከል ነበር።እዛጋር ያለንን ስህተት ተመልክተው ሲያጠቁን ነበር።”

አሰልጣኝ ዳንኤል አክለውም የመከላከል ቅርፃቸው ጥሩ እንዳልነበረ ሲያነሱ በነበሯቸው የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች ላይም ተመሳሳይ ችግር እንደነበር በመጥቀስ በተለይም በመጀመሪያው አጋማሽ በጣም የፈረሰ ነበር ሲሉ የተከላካይ ክፍላቸውን ተችተዋል።

በተለይም ከቀይ ካርዱ በኋላ ከፊት በቁጥር በመብዛት ጭምር ግብ ለማስቆጠር ጥረቶችን ቢያደርጉም ውጤታማ መሆን አለመቻላቸውንም ጨምረው አንስተዋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | የሔኖክ አርፊጮ ብቸኛ ግብ ነብሮቹን ባለድል አድርጓል
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ድሬዳዋ ከተማ በቻርለስ ሙሴጌ እና መሐመድኑር ናስር ጥምረት ዓመቱን በድል ጀምሯል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል!!

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 2 years ago
ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ ወሳኙን የፍፃሜ ጨዋታ እንዲመራ ተመርጧል
Benefits of Yoga: 10 Ways Your Practice Can Improve Your Life
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ያለምንም ግብ ተጠናቋል
የ2010 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 19ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ /LIVESCORE/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?