By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አንዋር ሙራድ ለአሰልጣኙ ውድ የልደት ስጦታ ሲያበረክት ሻምፕየኑ ንግድ ባንክ ሀዋሳ ከተማን ረቷል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክየጨዋታ ዘገባኢትዮጵያ መድህንፋሲል ከነማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሀዋሳ ከተማ

አንዋር ሙራድ ለአሰልጣኙ ውድ የልደት ስጦታ ሲያበረክት ሻምፕየኑ ንግድ ባንክ ሀዋሳ ከተማን ረቷል

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 1 year ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ሲደረጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ፋሲል ከነማ ድል ቀንቷቸዋል።

በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ የዓምናው ሻምፕዮን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውድድር ዓመቱ እየተቸገረ ያለውን ሀዋሳ ከተማን 2 – 0 አሸንፏል።

በጨዋታው አዲስ ግደይ በ26ኛው ደቂቃ ላይ በራሱ ላይ በተሰራ ጥፋት የተገኘውን የፍፁም ቅጣት ምት ከመረብ አሳርፏል።

የሁለተኛው አጋማሽ በተጀመረ ሁለተኛው ደቂቃ ላይ ደግሞ ሳይመን ፒተር የበፀሎት ልዑል ሰገዱን ቡድን መሪነት ወደ 2 – 0 አሳድጓል።

- ማሰታውቂያ -

ውጤቱንም ተከትሎም ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነጥቡን 21 በማድረስ ደረጃውን ወደ 13ኛ ከፍ አድርጓል።

በ15 ነጥብ ላይ ለመቆየት የተገደደው ሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያውን ዙር በወራጅ ቀጠና ውስጥ ሆኖ ማጠናቀቁን አረጋግጧል።

በ19ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከወላይታ ድቻ ሲጫወት ሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎቹን አጠናቋል።

በዕለቱ ሁለተኛ እና በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ደግሞ የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ መድን በፋሲል ከነማ የ1 – 0 ሽንፈትን አስተናግዷል።

በጨዋታው አንዋር ሙራድ በ76ኛው ደቂቃ ላይ በግሩም ሁኔታ ያስቆጠረው ግብ ለአፄዎቹ ጣፋጭ ሶስት ነጥቦችን አስገኝቷል።

አንዋር ሙራድ በተከታታይ ሶስተኛ የሊግ ጨዋታ ያስቆጠረው ግብም ሆኖ ተመዝግቧል።

የውድድር ዓመቱን አራተኛ ድል ያስመዘገበው ፋሲል ከነማ ነጥቡን 23 በማድረስ ወደ 8ኛ ደረጃ ከፍ ማለት ችሏል።

ከ107 ቀናት በኋላ ሽንፈት ያስተናገደው ኢትዮጵያ መድን ከተከታዮቹ ያለውን የነጥብ ልዩነት ማስፋት የሚችልበትን ዕድል ባይጠቀምም በ32 ነጥቦች በመሪነቱ ቀጥሏል።

በመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች ፋሲል ከነማ ከባህርዳር ከተማ እንዲሁም ኢትዮጵያ መድን ከድሬዳዋ ከተማ ይጫወታሉ።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article አዞዎቹ እና ነብሮቹ ከአስደናቂ ጨዋታ በኋላ ነጥብ ሲጋሩ የጦና ንቦቹ ወደ ድል ተመልሰዋል
Next Article አሸናፊ ፊዳ ፣ወንድማገኝ ማዕረግ፣ ይሁን እንዳሻው እና ነፃነት ገብረመድህን የጨዋታ እገዳ ሲጣልባቸው እንዲሁም በክለቦች ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ፣ ወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግፋሲል ከነማ

ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ የፋሲል ከነማን ይግባኝ ውድቅ አደረገ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
ኢንስትራክተር ዳንኤል ገ/ማርያም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቴክኒካል ዳይሬክተር ሆኖ ተመረጠ።
“ሁኔታዎች በዚህ ከቀጠሉ የምንሳተፍባቸውን በርካታ ውድድሮችን ለመሰረዝ እንገደዳለን።” “ስፖንሰሮች በመሸሻቸው ፌዴሬሽኑ ለከፍተኛ ወጪ ተዳርጓል።” የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት :- አቶ ኢሳያስ ጅራ
“በዳኝነት ላይ ፍትሀዊ አሰራር እዳይኖር በማድረግ ክለቦችን ለመጉዳት ኃይማኖቴም፣ አስተዳደጌም፣ ስብዕናዬም አይፈቅድም” አቶ ዮሴፍ ተስፋዬ (የኢ.እ.ፌ ሥ/አ እና የአርቢትር ኮሜቴ ሰብሳቢ) “
መቐለ 70 እንደርታ ተጫዋች ማስፈረማቸውን ቀጥለዋል!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?